Skip to content
Breaking News

Aggregated

The Wire

1121 headlines · 42 sources · updated 50 minutes ago

What the rest of the world is publishing about the Horn of Africa — and what the Horn's own newsrooms are publishing about everywhere else.

These are headlines published by other newsrooms, not Hornafrika reporting. We show the headline, a short extract and a link; the full article stays with the publisher who wrote it, and copyright in each headline and extract remains with that publisher. How the wire works

ScopeHorn of AfricaWorldHeadlines naming Somalia, Ethiopia, Djibouti or Eritrea.

Filtered to Ethiopia · clear

Fana BroadcastingRegionalState-affiliatedMesafint Brlie7 Sept 2026

Ethiopia’s Climate Action Offers African Food Systems a Model for Resilience, Officials Say

Addis Ababa, September 7, 2026 (FMC) — Ethiopia’s growing focus on climate-resilient agriculture, agroecology, ecosystem restoration and inclusive rural development is offering practical pathways for strengthening Africa’s food systems…

Read at Fana BroadcastingHeadline and extract © Fana Broadcasting — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedHailemaryam Tegegn7 Sept 2026

ኢትዮጵያ የንጹህ ኃይል ልማቷን አጠናክራ ትቀጥላለች – ፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀሥላሴ

አዲስ አበባ፣ጳጉሜን 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀሥላሴ ኢትዮጵያ የንጹህ ኃይል ልማቷን በማጠናከር ለጎረቤት ሀገራት የምታቀርበውን የኃይል መጠን ለማሳደግ እየሰራች ነው አሉ። ዓመታዊው ዓለም አቀፍ የኢንቨስትመንት ጉባኤ (ኤአይኤም ኮንግረስ) በተባበሩት ዐረብ ኤምሬቶች ዱባይ እየተካሄደ ይገኛል፡፡ ፕሬዚዳንቱ በጉባኤው ላይ ባደረጉት ንግግር፤ ጉባኤው የዓለም…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedYonas Getnet7 Sept 2026

የአንጋፋዋ አርቲስት እልፍነሽ ቀኖ ቀብር ሥነ ሥርዓት ነገ በአምቦ ከተማ ይፈጸማል

አዲስ አበባ፣ጳጉሜን 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአፋን ኦሮሞ የሙዚቃ ሥራዎቿ የምትታወቀው የአንጋፋዋ አርቲስት እልፍነሽ ቀኖ ቀብር ሥነ ሥርዓት በነገው ዕለት በአምቦ ከተማ ይፈጸማል። ለበርካታ ዓመታት በተለይም በትግል ዘፈኖቿና በግጥሞቿ ለኦሮሞ ሕዝብ መብት ትግል በማቀንቀን የምትታወቀው አርቲስት እልፍነሽ ሥርዓተ ቀብር በአምቦ ከተማ እንደሚፈጸም አዘጋጅ ኮሚቴው በሰጠው…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedsosina alemayehu7 Sept 2026

በመዲናዋ ለበዓሉ ከ4 ሺህ በላይ የቁም እንስሳት እርድ አገልግሎት ለመስጠት ዝግጅት ተጠናቅቋል

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ለአዲሱ ዓመት በዓል ከ4 ሺህ 500 በላይ የቁም እንስሳት እርድ አገልግሎት ለመስጠት ዝግጅት ተጠናቅቋል አለ የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት። የድርጅቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ ኮሚሽነር አሕመድ መሃመድ÷ ለመጪው አዲስ ዓመት በዓል ከ4 ሺህ 500 በላይ የቁም እንስሳትን እርድ ማከናወን የሚያስችል አጠቃላይ ዝግጅት…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana BroadcastingRegionalState-affiliatedMesafint Brlie7 Sept 2026

PM Abiy Sends Condolences to President Samia and Tanzanian People After First Gentleman’s Death

Addis Ababa, September 7, 2026 (FMC) — Prime Minister Abiy Ahmed has extended Ethiopia’s condolences to Tanzanian President Samia Suluhu Hassan and the people of Tanzania following the death of her husband, Hafidh Ameir Hassan, the First…

Read at Fana BroadcastingHeadline and extract © Fana Broadcasting — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedYonas Getnet7 Sept 2026

ጳጉሜን 2 ‘የማንሰራራት ቀን’ በተለያዩ ክልሎች እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጳጉሜን 2 ‘የማንሰራራት ቀን’ በአፋር፣ ጋምቤላ እና ሲዳማ ክልሎች እየተከበረ ይገኛል። በአፋር ክልል ዕለቱን አስመልክቶ በሠመራ ከተማ ‘ዘላቂ ልማት ለሀገራዊ ማንሰራራት’ በሚል መሪ ኃሳብ በተለያዩ መርሐ ግብሮች ሲከበር የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች የሠመራ ኢንዱስትሪያል ፓርክና የተለያዩ የልማት እንቅስቃሴዎችን ጎብኝተዋል። በመርሐ…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedYonas Getnet7 Sept 2026

ሚኒስቴሩ በአዲስ አበባ ለሚገኙ ኤምባሲዎች ለአዲሱ ዓመት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት እያስተላለፈ ነው

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከባህልና ስፖርት ሚኒስቴር እና የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች አስተዳደር የራስ ቴአትር ጋር በመተባበር መቀመጫቸውን አዲስ አበባ ላደረጉ የተለያዩ ሀገራት ኤምባሲዎች ለመጪው የኢትዮጵያ አዲስ ዓመት በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት እያስተላለፈ ይገኛል፡፡ በዚህም መሰረት የሚኒስቴሩ ተወካዮች በአካል…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedsosina alemayehu7 Sept 2026

በመዲናዋ የማንሠራራት ቀንን ምክንያት በማድረግ ዐውደ-ርዕይ ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የማንሠራራት ቀንን ምክንያት በማድረግ በተለያዩ ዘርፎች የተከወኑ ተግባራትን የሚያሳይ ዐውደ-ርዕይ ተከፍቷል። የከተማዋ የመብራት አገልግሎት ባለስልጣን ያዘጋጀው ዐውደ-ርዕይ ተቋሙ ባለፉት ሁለት ዓመታት የሰራቸውን በቴክኖሎጂ የተደገፈ ዘመናዊ የመብራት መሰረተ ልማት የሚያሳይ ነው። በዐውደ-ርዕዩ…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedMelkam Fekadu7 Sept 2026

በመዲናዋ ለአዲስ ዓመት በዓል የመሰረታዊ ፍጆታ እቃዎች አቅርቦት

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ለመጪው አዲስ ዓመት በዓል መሰረታዊ የፍጆታ እቃዎች በተመጣጣኝ ዋጋ ለገበያ እየቀረቡ ነው፡፡ ፋና ዲጂታል በላፍቶ ሁለገብ ገበያ ማዕከልና ሌሎች አካባቢዎች ባደረገው ቅኝት ÷ ለዘመን መለወጫ በዓል መሰረታዊ የፍጆታ ዕቃዎች በበቂ ሁኔታ ለሸማቹ ሕብረተሰብ ተደራሽ እየሆኑ ነው፡፡ ነዋሪዎች ለበዓል የሚሆኑ…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedMelkam Fekadu7 Sept 2026

በክልሉ የኢትዮጵያን የማንሰራራት ጉዞ ወደ ላቀ ደረጃ ያሸጋገሩ ስኬቶች ተመዝግበዋል – አቶ ጥላሁን ከበደ

አዲስ አበባ፣ጳጉሜን 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በተገባደደው ዓመት የኢትዮጵያን የማንሰራራት ጉዞ ወደ ላቀ ደረጃ ያሸጋገሩ በርካታ ስኬቶች ተመዝግበዋል አሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ፡፡ የክልሉ መንግሥት በ2018 በጀት ዓመት አፈጻጸም፣ በ2019 መሪ ዕቅድና የቀጣይ አምስት ዓመት ስትራቴጂክ ዕቅድ ላይ የሚመክር መድረክ በወላይታ ሶዶ ከተማ…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedYonas Getnet7 Sept 2026

የዓለም አቀፍ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ትብብር ለዘላቂ ሰላምና ብልፅግና አዲስ ምዕራፍ ይከፍታል – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዓለም አቀፍ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ትብብር ለዘላቂ ሰላምና ብልፅግና አዲስ ምዕራፍ የከፈተ ነው አሉ በም/ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ፡፡ ዓለም አቀፍ የፖለቲካ ፓርቲዎች (ICDPP) የምክክር መድረክ በደቡብ ኮሪያ በመካሄድ…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedMelkam Fekadu7 Sept 2026

የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ፤ የማንሠራራት ዘመን የታሪክ ማዕዘን

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የማንሠራራት ዘመን እውን መሆኑን የሚያበስሩ በርካታ ታላላቅ ፕሮጀክቶችን በመከወን ላይ ትገኛለች፡፡ ከእነዚህም መካከል ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ፣ በከተሞች የተሰራው የኮሪደር ልማትና በርካታ ሜጋ ብሮጀክቶች ይጠቀሳሉ፡፡ ተጠናቅቀው አገልግሎት መስጠት ከጀመሩት ባሻገር ግንባታቸው በፍጥነትና በላቀ ጥራት በመከወን ላይ…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedMelkam Fekadu7 Sept 2026

የማንሰራራት ቀን በቢሾፍቱ ዓለምአቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ፕሮጀክት ስፍራ ተከበረ

አዲስ አበባ፣ጳጉሜን 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የማንሰራራት ቀን በቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ፕሮጀክት ስፍራ በተለያዩ ሁነቶች ተከብሯል፡፡ በመርሐ ግብሩ ላይ በቱሪዝም፤ ግብርና፤ ማዕድንና ነዳጅ፤ ውሀና ኢነርጂ፤ ትራንስፖርት እንዲሁም በከተማና መሰረተ ልማት ዘርፍ የተገኙ ስኬቶችና የወደፊት አቅጣጫዎች ዙሪያ የፓናል ውይይት ተካሂዷል፡፡ በተጨማሪም በተለያዩ ዘርፎች…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedMelaku Gedif7 Sept 2026

የኃይል አብዮት ለኢትዮጵያ ሁለንተናዊ ማንሠራራት

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለአንድ ሀገር የኢኮኖሚ ዕድገትና የኢንዱስትሪ ሽግግር እንዲሁም ሁለንተናዊ ብልጽግና አስተማማኝ የኃይል አቅርቦት ከፍተኛ ሚና ይጫወታል፡፡ ኢትዮጵያም በተለያዩ ዘርፎች የጀመረችው የማንሠራራት ጉዞ እውን ሊሆን የሚችለውም አስተማማኝ እና ዘላቂ የኃይል መሠረተ ልማት ሲኖር ብቻ ነው። “የኢትዮጵያ ሕዳሴ ያለ ኤሌክትሪክ ኃይል ማሰብ…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana BroadcastingRegionalState-affiliatedMesafint Brlie7 Sept 2026

Ethiopia Begins Sorting National Dialogue Recommendations Ahead of Parliamentary Submission

Addis Ababa, September 7, 2026 (FMC) — The Ethiopian National Dialogue Commission has begun organizing recommendations emerging from the country’s landmark National Dialogue Conference by category, ahead of their submission to the House of…

Read at Fana BroadcastingHeadline and extract © Fana Broadcasting — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedMelkam Fekadu7 Sept 2026

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለማንሠራራት ቀን ያስተላለፉት መልዕክት

የማንሠራራት ቀን ከቃል ባለፈ በተጨባጭ ስኬት የቆመችው ኢትዮጵያ! ትናንት “ኢትዮጵያ ተነሥታለች” ስንል ምኞት ሳይሆን ዛሬ በተጨባጭ ያረጋገጥነው እውነት ነው! ከታላቁ ሕዳሴ ግድብ ማማ እስከ ዘመናዊው የኮሪደር ልማት፣ ከቢሾፍቱ ሜጋ አውሮፕላን ማረፊያ እስከ ማክሮ ኢኮኖሚ ሪፎርም ድረስ ሀገራዊ መነቃቃታችን በተግባር ተመስክሯል። ይህ ለውጥ በዜጎቻችን የኑሮ ደረጃ፣ በከተሞች…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedsosina alemayehu7 Sept 2026

ኢትዮጵያ የብልጽግና ትልሞቿን በፅኑ መሠረት እየገነባች ነው- የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የብልጽግና ትልሞቿን በፅኑ መሠረት እየገነባች ነው አለ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት። የአገልግሎቱ መግለጫ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል እንኳን ለጳጉሜን 2 የማንሰራራት ቀን አደረሳችሁ፣ አደረሰን! ኢትዮጵያ የብልጽግና ትልሞቿን በፅኑ መሠረት እየገነባች ነው፡፡ ኢትዮጵያ በመደመር መንግሥት ፖሊሲዎች እና ዕቅዶች…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedsosina alemayehu7 Sept 2026

ከሀገራዊ ምክክር ጉባኤው የተገኙ ምክረ-ሃሳቦች በየፈርጁ እየተደራጁ ነው -የምክክር ኮሚሽን

አዲስ አበባ፣ጳጉሜን 2 ፣ 2018 ( ኤፍ ኤም ሲ ) ከሀገራዊ ምክክር ጉባኤው የተገኙ ምክረ – ሃሳቦች በየፈርጁ እየተደራጁ ነው አለ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ። የኮሚሽኑ መግለጫ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል ኮሚሽኑ ከሀገራዊ ምክክር ጉባኤው የተገኙ ምክረ – ሃሳቦችን በየፈርጁ በማደራጀት ላይ ይገኛል የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከሐምሌ 01 ቀን – ነሐሴ…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana BroadcastingRegionalState-affiliatedMesafint Brlie7 Sept 2026

Day of Renewal Looks Back on a Year of Milestones and Ahead to Greater Ambitions

Addis Ababa, September 7, 2026 (FMC) — Ethiopia is marking Pagume 2, the Day of Renewal, as the country brings the outgoing 2018 Ethiopian calendar year to a close, reflecting on a year of major national achievements, landmark projects and…

Read at Fana BroadcastingHeadline and extract © Fana Broadcasting — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedMelaku Gedif7 Sept 2026

በመዲናዋ የማንሠራራት ቀንን ምክንያት በማድረግ ነጻ የትራንስፖርት አገልግሎት እየተሰጠ ነው

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ጳጉሜን 2 የማንሠራራት ቀንን ምክንያት በማድረግ ነጻ የትራንስፖርት አገልግሎት እየተሰጠ ነው አለ የከተማዋ ትራንስፖርት ቢሮ፡፡ ከማለዳው 12 ሰዓት ጀምሮ እስከ ግማሽ ቀን በሚቆየው አገልግሎት የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች፣ የከተማ አውቶቡሶችና የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ለደንበኞቻቸው መልካም የአዲስ ዓመት በመመኘት…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.