Federal Health Officials to Count the Lead in Children’s Blood
Our subscribers to the print edition are entitled to get a bonus in a form of early access to our digital edition.Use the bank detail...
Aggregated
What the rest of the world is publishing about the Horn of Africa — and what the Horn's own newsrooms are publishing about everywhere else.
These are headlines published by other newsrooms, not Hornafrika reporting. We show the headline, a short extract and a link; the full article stays with the publisher who wrote it, and copyright in each headline and extract remains with that publisher. How the wire works
Filtered to Ethiopia · clear
Our subscribers to the print edition are entitled to get a bonus in a form of early access to our digital edition.Use the bank detail...
Mogadishu (Somalia Today) — Somalia says the Ankara Declaration now governs its relations with Ethiopia, playing down questions over whether Addis Ababa’s disputed 2024 memorandum with Somaliland remains formally in force. State Minister…
Our subscribers to the print edition are entitled to get a bonus in a form of early access to our digital edition.Use the bank detail...
Our identities may differ, but our citizenship should unite us. A country is not tested merely by who holds power. It is tested by how its citizens see one another, how they accept their differences, how they share justice, and how they…
Our subscribers to the print edition are entitled to get a bonus in a form of early access to our digital edition.Use the bank detail...
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገር የዛሬ ብቻ ሳትሆን የትናንት የጋራ ትዝታ ውጤት ናት። በዜጎች ልብ ውስጥ የተጻፈ፣ የሚታወስና የሚናፈቅ ትናንት፣ በጋራ ሀገር ግንባታ ውስጥ ወሳኝ ግብዓት ነው። አንድ ህዝብ የጋራ ትዝታ ሲኖረው፣ ከቋንቋ፣ ከሃይማኖት ወይም ከጂኦግራፊያዊ አካባቢ ልዩነት በላይ የሚያስተሳስረው የልብ ትስስር ይፈጠራል። ምክንያቱም የልጅነት…
Addis Ababa, September 5, 2026 (FMC) — Ethiopia is taking its Green Legacy experience beyond its borders, using youth-led cooperation with African counterparts to advance environmental action while strengthening bilateral relations,…
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአከራይና ተከራይ ውል እድሳት ማጠናቀቂያ የጊዜ ገደብ እስከ ጳጉሜን 5 ቀን 2018 ዓ.ም ተራዝሟል አለ የአዲስ አበባ ከተማ ቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ፡፡ ቢሮው እንዳስታወቀው÷ ከሐምሌ 1 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ሲሰጥ የቆየው የአከራይና ተከራይ ውል ምዝገባና እድሳት አገልግሎት እስከ ነሐሴ 30 ቀን 2018 ዓ.ም…
Addis Ababa, September 5, 2026 (FMC) — Ethiopian Shipping and Logistics (ESL) has launched a digital customer self-service platform as part of efforts to modernize Ethiopia’s port and cargo operations, streamline import and export…
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቀጣናው ሀገራት በሰላማዊ እና ሀብትን በጋራ በመጠቀም መርህ ለኢትዮጵያ የባሕር በር በማመቻቸት የጋራ ህልውናቸውን ማረጋገጥ አለባቸው አሉ የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)። ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) እንዳሉት፤ ኢትዮጵያ ከጥንት ጀምሮ ከቀይ ባሕር ጋር የማይነጣጠል ታሪካዊ ቁርኝት ያላትና የባሕር በር ጥያቄዋም የ130…
Addis Ababa, September 5, 2026 (FMC) — The growing number of patients arriving from across Africa for specialized treatment at St. Paul’s Hospital Millennium Medical College in Addis Ababa signals Ethiopia’s emerging potential as a…
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ3ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ማንቼስተር ሲቲ ኮቨንትሪ ሲቲን 1 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡ አመሻሽ 11 ሰዓት ላይ በኢትሃድ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ የማንቼስተር ሲቲን ብቸኛ የማሸነፊያ ግብ ኤርሊንግ ብራውት ሃላንድ አስቆጥሯል፡፡ ውጤቱን ተከትሎም ማንቼስተር ሲቲ ተከታታይ ሦስተኛ ድሉን አሳክቷል፡፡…
The 2022 peace deal ended the war but left key disputes unresolved, giving the TPLF room to regroup as tensions return.
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በቱሪዝም ዘርፍ በተከናወኑ ተግባራት የአካባቢውን እምቅ የቱሪዝም ሃብት በአግባቡ መጠቀም ተችሏል አለ የክልሉ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ። የቢሮው ኃላፊ ሳሙኤል መንገሻ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት፤ በክልሉ የሚገኙ የቱሪዝም መስሕቦችን በመለየት እና በማልማት የቱሪዝም እንቅስቃሴውን ማሳደግ ተችሏል፡፡ ክልሉ…
As rainfall becomes less predictable, researchers are developing improved seed, testing more efficient irrigation and using digital tools to track water losses. Getting these solutions to farmers could protect harvests…
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም ከመደበኛ ሥራዎቹ ባሻገር የማህበረሰቡን ኢኮኖሚያዊ ጫና ለመቀነስ ማህበራዊ ኃላፊነቱን እየተወጣ ነው አሉ የኩባንያው ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬሕይወት ታምሩ፡፡ ኢትዮ ቴሌኮም ለ “ስለ እናት” በጎ አድራጎት ድርጅት የ2 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር የገንዘብ እና ለውህደት ቅድመ አንደኛና መጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት የመማሪያ…
Addis Ababa, September 3, 2026 (FMC) — Ethiopia is positioning sorghum as a strategic investment frontier for agricultural transformation, with policymakers, investors and development partners exploring opportunities to build a competitive…
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮ-ቴሌኮም ማህበራዊ ኃላፊነቱን ለመወጣት የሚያደርገውን በጎተግባር አጠናክሮ እንደሚቀጥል የኩባንያው ዋና ሥራ አስፈፃሚ ፍሬሕይወት ታምሩ ገለጹ። ኢትዮ – ቴሌኮም ለ “ስለ እናት” በጎ አድራጎት ድርጅት የ2 ነጥብ 2 ሚሊዮን ብር የገንዘብ እና ለ ውህደት ቅድመ አንደኛና መጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት የመማሪያ ቁሳቁስ ድጋፍ…
Addis Ababa, September 3, 2026 (FMC) — Former Ethiopian Prime Minister and Board Chair of AGRA, CGIAR, TradeMark Africa and the AFS Forum Partners Group, Hailemariam Dessalegn, has called for Africa to turn its vast livestock wealth into…
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቶኪ በዓ ባህላዊ እሴቶችን አጠናክሮ በማስቀጠል ዘላቂ ሰላምና ልማትን ማፋጠን ይገባል አሉ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) የዳውሮ ብሔረሰብ የዘመን መለወጫና የምስጋና በዓል “ቶኪ-በዓ” በታርጫ ከተማ በተለያዩ ባህላዊ ክዋኔዎች ተከብሯል። ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በዚሁ ወቅት እንዳሉት፤…
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጎንደር መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ተመርቆ በዛሬው ዕለት ሥራ ጀምሯል፡፡ ማዕከሉን መርቀው ሥራ ያስጀመሩት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ በዚሁ ወቅት እንዳሉት፤ የጎንደር መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት መስጫ ሕንጻ የከተማዋን ቀደምት የኪነ ሕንጻ ጥበብ በጠበቀ መንገድ በጥራት ተገንብቶ ተጠናቅቋል፡፡ ማዕከሉ…
MOGADISHU (Somaliguardian) – Ethiopia’s security agencies have begun interrogating dozens of Somali National Army (SNA) soldiers who crossed into Ethiopian territory after completing training in Somalia’s Galmudug region, according to…
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዛሬ ላይ ጣትን በምራቅ እያራሱ ገንዘብ ቆጥሮ የመስጠትና የመቀበል የዕለት ዕለት ተግባር እየቀረ ነው። “ረዳት መልስ ስጠኝ” የሚለው የተለመደ የታክሲ ተሳፋሪ ጥያቄ ቀርቷል፤ ዛሬ በጉዟችን የምንሰማው “ረዳት ቴሌብር ንገረኝ” የሚል ሆኗል። ከዝቅተኛ የታክሲ ታሪፍ እስከ መንደር ሱቆች፤ ከመካከለኛ እስከ ትልልቅ ንግዶች ክፍያ…
Addis Ababa, September 4, 2026 (FMC) — Ethiopia has placed secure and peaceful access to the Red Sea at the heart of its national security and wider regional stability agenda, with Ambassador Nebiyu Tedla describing maritime access as a…
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ በቀጣይ የሚከናወኑ የጳጉሜ ቀናት መርሐ ግብሮች፣ የአዲስ ዓመት፣ የመስቀል ደመራና የእሬቻ በዓላት እንዲሁም የመንግሥት ምስረታ መርሐ ግብር በስኬት እንዲከናወኑ የጸጥታና ደህንነት የጋራ ግብረ ኃይሉ የዕቅድ ግምገማ በማካሄድ የቀጣይ ትኩረት አቅጣጫ አስቀምጧል። የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ወንጀል መከላከል ጠቅላይ…
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በአፍሪካ የሕክምና ልህቀት ማዕከል እና የሕክምና ቱሪዝም መዳረሻ ለመሆን የጀመረችው ጉዞ ትክክለኛ መስመር ላይ ይገኛል አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ኢትዮጵያን በጤና እና በትምህርት እያገለገለ ያለውን የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሜዲካል ኮሌጅን የሥራ እንቅስቃሴ…
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከአሜሪካ የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ፀሃፊ ፍራንክ ጋርሺያ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይቱ ሁለቱ ወገኖች በኢትዮጵያና በአሜሪካ መካከል ያለውን የቆየ የሁለትዮሽ ግንኙነት የበለጠ ማጠናከር በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ ምክክር አድርገዋል፡፡ በተለይም በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን…
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለጣሊያኗ ጠቅላይ ሚኒስትር ጆርጂያ ሜሎኒ የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላልፈዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ፥ የጠቅላይ ሚኒስትር ጆርጂያ ሜሎኒ አስተዳደር ላስመዘገበው ታሪካዊ ስኬት በኢትዮጵያ መንግሥት እና ሕዝብ ስም የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፋለሁ ብለዋል።…
Addis Ababa, September 4, 2026 (FMC) — Ethiopian Prime Minister Abiy Ahmed has congratulated Italian Prime Minister Giorgia Meloni on her administration’s historic milestone, commending her leadership, dedication and resilience while…
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕብረተሰብን ጤና መጠበቅ ለዘላቂ ሀገራዊ ብልጽግና መሠረት ነው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩትን ጎብኝተዋል። በጉብኝታቸው ወቅት እንዳሉት፤ የሕብረተሰብ ጤና ድምር ውጤቱ በተሰማራበት ዘርፍ ሁሉ ውጤታማ ተግባር የሚከውን እና…