Skip to content
Breaking News

Aggregated

The Wire

1126 headlines · 42 sources · updated just now

What the rest of the world is publishing about the Horn of Africa — and what the Horn's own newsrooms are publishing about everywhere else.

These are headlines published by other newsrooms, not Hornafrika reporting. We show the headline, a short extract and a link; the full article stays with the publisher who wrote it, and copyright in each headline and extract remains with that publisher. How the wire works

ScopeHorn of AfricaWorldHeadlines naming Somalia, Ethiopia, Djibouti or Eritrea.

Filtered to Ethiopia · clear

Fana BroadcastingRegionalState-affiliatedMesafint Brlie19 Aug 2026

Additional Ethiopian Dams Could Bring Greater Water Security and Economic Benefits to Sudan, Former Minister Says

Addis Ababa, August 19, 2026 (FMC) — Ethiopia’s planned additional cascade dams on the Abay (Blue Nile) River could bring greater water security and economic benefits to Sudan rather than pose a threat to downstream countries, Sudanese…

Read at Fana BroadcastingHeadline and extract © Fana Broadcasting — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedemebet sisay19 Aug 2026

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የጥጥ ምርትን ለማስፋት በተከናወኑ ተግባራት ተጨባጭ ውጤት መጥቷል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በክልሉ የጥጥ ምርትን ለማስፋት በተከናወኑ ተግባራት ተጨባጭ ውጤት መጥቷል አለ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ግብርና ቢሮ፡፡ የቢሮው ኃላፊ መሪሁን ፍቅሩ (ዶ/ር) በደቡብ ኦሞ ዞን በጥጥ ልማት ዘርፍ እየተሰራ ያለው ስራ ከውጭ የሚገባውን የጥጥ ምርት በሀገር ውስጥ ለመተካት ትልቅ አስተዋጽኦ እንደሚያበረክት ገልጸዋል፡፡ ምርቱን…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedHailemaryam Tegegn19 Aug 2026

የሀገራዊ ምክክሩ የመጨረሻ ሰነድ በነገው ዕለት ለሁሉም ቡድኖች ይቀርባል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀገራዊ ምክክር ጉባኤው በቀረቡ ምክረ ሀሳቦች ላይ የተጠናቀረው የመጨረሻ ሰነድ በነገው ዕለት ለሁሉም ቡድኖች ይቀርባል አለ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን፡፡ የሀገራዊ ምክክር ምክትል ዋና ኮሚሽነር ሒሩት ገ/ሥላሴ የሀገራዊ ምክክር ጉባኤውን አሁናዊ ሁኔታ አስመልክተው በዛሬው ዕለት መግለጫ ሰጥተዋል፡፡ ከስምንቱም ቡድኖች…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedMelkam Fekadu19 Aug 2026

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል 4ኛው መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ሥራ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል 4ኛው የበለስ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት በዛሬው ዕለት ተመርቆ ሥራ ጀምሯል። የክልሉ ም/ርዕሰ መስተዳድር ጌታሁን አብዲሳ ማዕከሉን በመረቁበት ወቅት እንዳሉት፥ መሶብ የአንድ ማዕከል የአገልግሎት አሰጣጥ ጥራትን በማሻሻል የዜጎችን እንግልት የሚያስቀር ምቹ ሁኔታን የፈጠረ ነው። ‎ ‎የበለስ መሶብ…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedemebet sisay19 Aug 2026

በ2019 የትምህርት ዘመን 9 የፌዴራል ልዩ አዳሪ 2ኛ ደረጃ ት/ቤቶች ተማሪዎችን ተቀብለው ለማስተማር ዝግጅታቸውን አጠናቅቀዋል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2019 የትምህርት ዘመን 9 የፌዴራል ልዩ አዳሪ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ተማሪዎችን ተቀብለው ለማስተማር ዝግጅታቸውን አጠናቅቀዋል አለ ትምህርት ሚኒስቴር፡፡ የትምህርት ሚኒስቴር አማካሪ ሚኒስትር ዴኤታ ክንደያ ገብረሕይወት (ፕ/ር) በሰጡት መግለጫ በ2019 የትምህርት ዘመን አዲስ ትምህርት የሚጀምርባቸውን ትምህርት ቤቶች…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedYonas Getnet19 Aug 2026

ፖል ፖግባ ከሞናኮ ጋር ተለያየ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሞናኮ ከፈረንሳዊው ተጫዋች ፖል ፖግባ ጋር መለያየቱን ይፋ አድርጓል፡፡ ፖግባ ከአበረታች ንጥረ ነገር ጋር በተያያዘ ለ19 ወራት ከእግር ኳስ ታግዶ ከቆየ በኋላ በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት በሞናኮ ማሳለፉ ይታወሳል፡፡ ፈረንሳዊው አማካይ ፖል ፖግባ በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት ለሞናኮ 6 ጨዋታዎችን ብቻ ነው ያደረገው፡፡ የ33…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Somaliland StandardRegionaladmin19 Aug 2026

An Ethiopian fighter who had been with Al-Shabaab for over four years has surrendered to Somali forces.

An Ethiopian national who spent more than four years with the militant group of Al-Shabab has subsequently surrendered to the Somali National Army that is operating in Bakool region, a statement from the Ministry of Defense of Somalia…

Read at Somaliland StandardHeadline and extract © Somaliland Standard — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedYonas Getnet19 Aug 2026

ምክክሩ በሰላማዊ መንገድ የተሻለች ሀገር የመገንባት ዓላማን ያነገበ ነው – ተመካካሪዎች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገራዊ ምክክሩ በሰላማዊ መንገድ የተሻለች ሀገር የመገንባት ዓላማን ያነገበ ሂደት ነው አሉ ተመካካሪዎች፡፡ በሀገራዊ ምክክር ጉባዔ እየተሳተፉ የሚገኙ ተመካካሪዎች በሀገሪቱ ያሉ ችግሮችን በውይይትና በመግባባት ለመፍታት እየተካሄደ ያለው ሂደት ጠቃሚ መሆኑን ተናግረዋል። ተመካካሪዎቹ እንደገለጹት፤ ሀገራዊ ምክክሩ በጦርነትና…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana BroadcastingRegionalState-affiliatedMesafint Brlie19 Aug 2026

Ethiopia Spotlights Green Legacy, Climate Action in Global South Environmental Dialogue

Addis Ababa, August 19, 2026 (FMC) — Ethiopia spotlighted its Green Legacy Initiative, climate action and environmental sustainability efforts at the BRICS Environment Ministers’ Meeting held in New Delhi on August 18 under India’s 2026…

Read at Fana BroadcastingHeadline and extract © Fana Broadcasting — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedHailemaryam Tegegn19 Aug 2026

የአፍሪካ አምባሳደር – የኢትዮጵያ አየር መንገድ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዓለም አቀፉ የአቪዬሽን ኢንዱስትሪ ባለፉት ዓመታት ከነዳጅ ዋጋ መናር እስከ ኮቪድ-19 ወረርሽኝና የጂኦፖለቲካ ውጥረቶችን ጨምሮ በርካታ ፈተናዎችን አስተናግዷል። የኢትዮጵያ አየር መንገድም በእነዚህ ሁሉ ተግዳሮቶች መሃል ፈተናዎችን ወደ ዕድል በመቀየር በአህጉሪቱ ያለውን የበላይነትና ዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪነት ማስቀጠል…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana BroadcastingRegionalState-affiliatedMesafint Brlie19 Aug 2026

GERD Offers Practical Proof Ethiopia Can Harness the Abay Without Harming Downstream Countries, Project Chief Says

Addis Ababa, August 19, 2026 (FMC) — The successful completion and operation of the Grand Ethiopian Renaissance Dam (GERD) offers practical proof that Ethiopia can harness the Abay (Blue Nile) for national development without harming…

Read at Fana BroadcastingHeadline and extract © Fana Broadcasting — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedMelaku Gedif19 Aug 2026

የደብረ ታቦር (ቡሄ) በዓል ፥ የብርሃንና ተስፋ ማብሰሪያ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በየዓመቱ ነሐሴ 13 ቀን የሚከበረው የደብረ ታቦር (ቡሄ) በዓል ሐይማኖታዊ እና ባህላዊ ይዘት አለው፡፡ ቡሄ የክረምት ጭጋግ ተወግዶ ወደ ጸሃይ ብርሃንነትና ብሩህነት በሚሸጋገርበት ወቅት ይከበራል፤ ”ቡሄ ካለፈ የለም ክረምት” ፤ “ዶሮ ከጮኸ የለም ሌሊት” ፤ መባሉም ለዚሁ ነው፡፡ የደብረ ታቦር (ቡሄ) በዓል በሐይማኖታዊ…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedMelkam Fekadu19 Aug 2026

በዓባይ ውሃ ፍትሃዊ አጠቃቀም ላይ የግብጽን የማደናገር ዘመቻ መመከት ይገባል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የታላቁ ኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ በዓባይ ውሃ ፍትሃዊ አጠቃቀም ላይ ለዘመናት የቆ የተዛባ ትርክትን የቀየረ ነው አሉ የሕዳሴ ግድብ ግንባታ ፕሮጀክት ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ዋና ሥራ አስፈጻሚ አረጋዊ በርሄ (ዶ/ር)። አረጋዊ በርሄ (ዶ/ር)÷ በኢትዮጵያውያን ጽኑ ትብብር የተገነባው የሕዳሴ ግድብ የዓባይ ውሃ ፍትሃዊ አጠቃቀም ላይ…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Saxafi MediaRegionalAbdifatah Aidied19 Aug 2026

The Eritrean Embassy’s Real Message Is Somaliland

The Eritrean embassy’s message is a warning over Somaliland, Ethiopia’s Red Sea ambitions and the emerging strategic contest involving Somalia, Israel and Washington By Habtom Ghebrezghiabher The Eritrean Embassy’s August 17 press release…

Read at Saxafi MediaHeadline and extract © Saxafi Media — reproduced for reference, full article at the publisher.
Saxafi MediaRegionalAbdifatah Aidied18 Aug 2026

Somaliland Becomes the Latest Battleground in Eritrea’s Selective Sovereignty Argument

Somaliland becomes the latest battleground in Eritrea’s selective sovereignty argument as Asmara’s stance on Somaliland, Somalia’s territorial integrity and Ethiopia exposes deeper Horn of Africa tensions Eritrea’s latest defense of…

Read at Saxafi MediaHeadline and extract © Saxafi Media — reproduced for reference, full article at the publisher.

Tigray Rolls Out New Curriculum After 16 Years, but Funding and Textbook Shortages Threaten Implementation

Addis Abeba -- The Tigray Education Bureau has launched a new general education curriculum framework after 16 years under the previous framework, but officials warned that funding constraints and shortages of textbooks…

Read at AllAfricaHeadline and extract © Addis Standard — reproduced for reference, full article at the publisher.