የኢትዮጵያ የዓለም ንግድ ድርጅት አባልነት ጉዞ↗
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የዓለም ንግድ ድርጅት አባል ለመሆን የምታደርገው ን ድርድር በስኬት ለማጠናቀቅ በርካታ ማሻሻያዎችና የድርድር ተግባራትን ስታከናውን ቆይታለች፡፡ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) እንደገለጹት፤ ከ23 ዓመታት በላይ የወሰደውን የአባልነት ድርድር ባለንበት የፈረንጆቹ 2026 መጨረሻ ለማጠናቀቅ…
Afar dal oo safiirro cusub usoo diray Soomaaliya + Sawirro↗
Muqdisho (Caasimada Online) – Wasiirka Wasaaradda Arrimaha Dibadda Soomaaliya, Mudane Cabdisalaan Cabdi Cali (Dhaay) ayaa maanta ka guddoomay nuqullada waraaqaha aqoonsiga afar safiir oo cusub oo loo soo magacaabay Soomaaliya, kuwaas oo si…
የኢትዮጵያ ቱሪዝም አዲስ ጉዞ↗
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመደመር መንግሥት ቱሪዝምን እንደ አንድ የኢኮኖሚ እድገት ዋና አንቀሳቃሽ አድርጎ በመውሰድ በርካታ ግዙፍ ፕሮጀክቶች እውን አድርጓል። በርካታ ማህበራዊና ተፈጥሯዊ ሀብቶችን በማልማት የቱሪዝም ዘርፉ የአቅሙን ያህል ለሀገር ኢኮኖሚ አበርክቶ እንዲኖረው ተደርጓል፡፡ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሀሳብ አመንጪነት…
Duqeyn ka dhacday deegaanka Suuj ee gobolka Nugaal↗
Duqeyn maanta gelinkii dambe ka dhacday deegaan xeebeedka Suuj degmada Dangorayo ee gobol Nugaal ayaa lagu dilay afar nin, halka lagu dhaawacay labo kale. Ragga dhintay ayaa saarnaa laash ka soo caariyay xeebka, sida uu qof deegaankaas ku…
Read at Puntland Post ↗Headline and extract © Puntland Post — reproduced for reference, full article at the publisher. የባሕር በር ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ ኢትዮጵያውያን በትብብር ሊሰሩ ይገባል – የመዲናዋ ነዋሪዎች↗
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የባሕር በር ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ በሚደረገው ጥረት ከመንግሥት የዲፕሎማሲ ጥረት በተጨማሪ ኢትዮጵያውያን በጋራ ሊቆሙ ይገባል አሉ የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች፡፡ ነዋሪዎቹ ከፋና ዲጂታል ጋር ባደረጉት ቆይታ÷ በውስጥ ባንዳዎች እና በውጭ ባዕዳን ፖለቲካዊ ሴራ ያጣነውን የባሕር በር ለማግኘት መንግሥት የጀመረው ጥረት የሚበረታታ…
AfricanewsPan-Africaneditorial@africanews.com (Rédaction Africanews)18 Aug 2026 Ethiopia: Authorities in Tigray accuse Addis Ababa of drone strike near Mekelle↗
Authorities in Ethiopia's Tigray region have accused the federal government of launching a drone strike near the state capital Mekelle. Tensions between Tigray and Addis Ababa have been mounting in recent weeks, with both parties massing…
Read at Africanews ↗Headline and extract © Africanews — reproduced for reference, full article at the publisher. መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ኢትዮጵያ የጀመረችውን የብልጽግና ጉዞ የሚያፋጥን ነው↗
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ኢትዮጵያ የጀመረችውን የብልጽግና ጉዞ የሚያፋጥን ነው አለ የሐረሪ ክልል፡፡ የክልሉ ኮሙኒኬሽን እንደገለጸው በሐረሪ ክልል የመሶብ አንድ ማዕከል የአገልግሎት አሰጣጥ ጥራትን አሳድጓል፡፡ ዘጠኝ ቁልፍ የክልሉና የፌዴራል መንግሥት ተቋማት በአንድ ጣሪያ ስር መሰባሰባቸው የአገልግሎት አሰጣጥ ጥራቱን…
Egypt’s Latest Nile Rhetoric Seeks to Put Ethiopia’s Development in a Straitjacket↗
Addis Ababa, August 18, 2026 (FMC) — Egypt has entered another round of rhetoric, disinformation and pressure aimed at turning Ethiopia’s sovereign development ambitions into a manufactured regional threat. This time, Cairo has seized on…
ኢትዮጵያ – የምሥራቅ አፍሪካ የታዳሽ ኃይል ማዕከል↗
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ባለፉት ስምንት ዓመታት የማይበገር አረንጓዴ ኢኮኖሚ ግንባታና የታዳሽ ኃይል ልማት እያካሄደች ነው፡፡ በዚህም የአየር ንብረት ለውጥ ተጽዕኖን የሚቋቋም ስነ ምህዳር በመፍጠር ረገድ አስደናቂ እመርታ እያስመዘገበች ትገኛለች፡፡ ሙሉ ለሙሉ በሕዝብ ሀብትና ርብርብ ተገንብቶ ኃይል ማመንጨት የጀመረው ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ…
Investors Advised to Fill Market Gap in Ethiopia’s Glassware Manufacturing↗
As a country, Ethiopia has an annual demand for 265 million glass bottles. However, it is estimated that the handful of glass factories currently operating in the country are able to produce only about 25 percent of this demand. To meet…
ምክክሩ ለቀጣይ ትውልድ የተሻለች ኢትዮጵያን ለማስረከብ ዕድል ይሰጣል – ተመካካሪዎች↗
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀገራዊ ምክክር ጉባኤው አለመግባባቶችን በምክክር በመፍታት የተሻለች ኢትዮጵያን ለትውልድ ለማስረከብ የሚያስችል ትልቅ ዕድል ነው አሉ ተመካካሪዎች፡፡ ተሳታፊዎቹ እንዳሉት ምክክሩ ለተሳታፊዎች ሀሳባቸውን በነጻነት የማቅረብ እድልን የፈጠረ ነው ብለዋል፡፡ ዓለምፀሐይ አሰፋ የተባሉት የምክክሩ ተሳታፊ በምክክሩ ውስጥ እያንዳንዱ…
Ethiopian Electric Inaugurates Four Solar Power Projects↗
Ethiopian Electric Utility, as part of its efforts to provide solar power access to areas located far from the main electricity grid, inaugurated and opened for service four solar projects constructed in Hawe Gudina Woreda of West Hararghe…
የጋምቤላ ክልል የ2019 በጀት 18 ነጥብ 57 ቢሊየን ብር ሆኖ ጸደቀ↗
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጋምቤላ ክልል ምክር ቤት ባካሄደው መደበኛ ጉባኤ ለ2019 በጀት ዓመት የሥራ ማስፈጸሚያ የሚውል ከ18 ነጥብ 57 ቢሊየን ብር በላይ በጀት አጸድቋል። የክልሉ ፋይናንስ ቢሮ ኃላፊ ኡማን አሙሉ (ዶ/ር) እንዳሉት፥ በክልሉ ወጪዎችን በራስ የገቢ ምንጭ ለመሸፈን አበረታች ጥረት እየተደረገ ይገኛል፡፡ ለ2019 በጀት ዓመት…
Illegal TPLF Leaders Have One Way Out: Abandon Destruction and Embrace Peace — Former Founder↗
Addis Ababa, August 18, 2026 (FMC) — The leaders of the illegal TPLF have only one option left if they are to avoid further destruction: abandon their destructive course and surrender to the federal government before it is too late, former…
AU Commission Chair, UK Ambassador Discuss Horn of Africa, Strategic Dialogue↗
https://www.horndiplomat.com/feed/ By: Mohamed Duale ADDIS ABABA, Aug 18 (Horndiplomat) — African Union Commission Chairperson Mahmoud Ali Youssouf held talks with Britain’s ambassador to Ethiopia and permanent representative to the…
Read at Horn Diplomat ↗Headline and extract © Horn Diplomat — reproduced for reference, full article at the publisher. Egypt Cannot Run Ethiopia’s House: Cairo’s New Nile Warnings Expose an Old Sense of Entitlement↗
Addis Ababa, August 18, 2026 (FMC) — Egypt’s latest uproar over Ethiopia’s plans to develop its water resources reveals something far deeper than another disagreement over the Nile. It exposes an old sense of entitlement that continues to…
Fighting Erupts in Somalia's Baidoa Between Federal Forces, Former Southwest President Loyalists↗
Addis Abeba -- Heavy fighting erupted in central Baidoa on Monday between Somali federal forces and armed groups loyal to former South West State President Abdiaziz Hassan Mohamed Laftagareen, marking a renewed escalation…
Read at AllAfrica ↗Headline and extract © Addis Standard — reproduced for reference, full article at the publisher. ኢትዮጵያ በግብርና ልማት ያላትን የአፍሪካ ምሳሌነት ይበልጥ አጠናክራ ትቀጥላለች↗
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በግብርና ልማት ያላትን የአፍሪካ ምሳሌነት የበለጠ ለማጠናከር ከአህጉራዊ የግብርና ልማት ግቦች ጋር የተጣጣሙ እቅዶችንና ፕሮግራሞችን እየተገበረች መሆኑ ተገለጸ። የኢጋድ ያዘጋጀው የ ሲኤኤዲፒ (CAADP) ግምገማ ሪፖርት አፈጻጸምና ተሞክሮ ልውውጥ ቀጣናዊ ስብሰባ በአዲስ አበባ እየተካሔደ ነው። የግብርና ሚኒስትር…
Drought Threatens Livelihoods of Irob Minority Community in Eastern Tigray↗
Addis Abeba -- A worsening shortage of rainfall is putting the livelihoods of the Irob community in eastern Tigray at growing risk, with local authorities warning that prolonged dry conditions could lead to livestock…
Read at AllAfrica ↗Headline and extract © Addis Standard — reproduced for reference, full article at the publisher. Ethiopian Peacekeepers Demonstrate Strong Readiness, Discipline in AUSSOM’s Sector 4 Mission in Somalia↗
Addis Ababa, August 17, 2026 (FMC) — Ethiopian peacekeepers deployed as part of the African Union Support and Stabilization Mission in Somalia (AUSSOM) are demonstrating strong military readiness, discipline and morale while effectively…
Ethiopia's Growing Malaria Drug Resistance Posing Threat to Frontline Treatment, New Study Reveals↗
Addis Abeba -- A nationwide genomic surveillance study has identified widespread antimalarial drug-resistance markers in Ethiopia, including mutations associated with partial artemisinin resistance, raising concerns over…
Read at AllAfrica ↗Headline and extract © Addis Standard — reproduced for reference, full article at the publisher. አጀንዳዎችን የማጣጣም ሥራ ሲያከናውኑ የነበሩ ተወካዮች ለሥራ ቡድናቸው አቀረቡ↗
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከስምንቱ የሥራ ቡድኖች የተውጣጡ 15 የአጀንዳ ምክረ ሃሳብ አጠናቃሪዎች ያጠናቀሩትን የአጀንዳ ሃሳብ ለየሥራ ቡድናቸው አቅርበዋል አለ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን:: 500 አባላት ካሏቸው ስምንት የስራ ቡድኖች ከእያንዳንዳቸው 15፣ በድምሩ 120 አባላት ያሉት ቡድን ካለፈው ሐሙስ ነሐሴ 7 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ…
50,600 Ethiopians Left Country in First Quarter of 2026 Amid Economic Hardship, Migrant Exploitation↗
Addis Abeba -- An estimated 50,600 people left Ethiopia through the Eastern Route during the first quarter of 2026, as migrants increasingly used alternative routes and faced exploitation by smugglers, according to a new…
Read at AllAfrica ↗Headline and extract © Addis Standard — reproduced for reference, full article at the publisher. National Dialogue Commission Rebuffs Exclusion Claims, Reaffirms Equal Voice and Independent Process↗
Addis Ababa, August 17, 2026 (FMC) — Ethiopia’s National Dialogue Commission has reaffirmed that the national dialogue process has continued to operate independently, impartially and inclusively, with participants’ complaints and concerns…
Eritrean Opposition Cc Member Describes 'Tsimdo' Coalition of Anti-Ethiopia Groups With Divergent Interests↗
Addis Ababa -- "Tsimdo", an alliance of anti-Ethiopia groups, is a coalition of divergent political interests united mainly by opposition to the Ethiopian federal government, the Eritrean Blue Revolution Front (EBRF) Central…
Read at AllAfrica ↗Headline and extract © ENA — reproduced for reference, full article at the publisher. US Military Delegation Commends Ethiopia’s Leading Role in Advancing Horn of Africa Peace and Stability↗
Addis Ababa, August 17, 2026 (FMC) — A United States defense delegation has recognized Ethiopia’s leading role in advancing peace and stability in the Horn of Africa, particularly in support of peace and security in Somalia. A US defense…
Ethiopia's Strategic Resilience in a Contested Horn of Africa↗
Geopolitical tensions in the Horn of Africa are driven by a complex combination of water politics, competition for regional influence, access to the Red Sea, military alliances and domestic political conflicts. At the center of these…
Read at AllAfrica ↗Headline and extract © ENA — reproduced for reference, full article at the publisher. የባሕር በር ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ በትብብርና በቁርጠኝነት መስራት ይገባል – የመዲናዋ ነዋሪዎች↗
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የባሕር በራችንን ያለ አግባብ ያጣንበት መንገድ ቁጭት ይፈጥራል አሉ የአዲስ አበባ ነዋሪዎች፡፡ ለፋና ዲጂታል አስተያየታቸውን የሰጡ የመዲናዋ ነዋሪዎች÷ ለእኛ ብቻ ሳይሆን መጪው ትውልድ የባሕር በር ባለቤት እንዲሆን በቅንጅት ልንሰራ ይገባል ብለዋል፡፡ የአዲስ አበባ ነዋሪ የሆኑት አቶ ተዋቸው መኮንን እንዳሉት ÷ እንደ ሀገር…
Sybrin deepens East African expansion with strategic Ethiopian market entry↗
Sybrin has announced a major strategic initiative to support Ethiopia’s digital payments modernization, reinforcing its long-term commitment to East Africa. Following market research, Sybrin identified Ethiopia as one of the continent’s…
የምክክር ሒደቱ ነፃ፣ ገለልተኛ፣ አካታችና አሳታፊ ሆኖ ቀጥሏል- ኮሚሽኑ↗
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ነፃ፣ ገለልተኛ፣ አካታች እና አሳታፊ ሆኖ በቀጠለው የምክክር ሒደት የማንኛውም ተመካካሪ አቤቱታና ቅሬታ እየተስተናገደ ነው አለ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን፡፡ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የሀገራዊ የምክክር ሒደቱን ገለልተኝነት፣ አካታችነትና አሳታፊነት አስመልክቶ መግለጫ አውጥቷል፡፡ ኮሚሽኑ በመግለጫው÷ ሀገራዊ…