የምክክር ጉባዔው አዲስ ምዕራፍ የከፈተና ሀገራዊ መግባባትን የሚያጠናክር ነው – ተመካካሪዎች↗
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) እየተካሄደ የሚገኘው ሀገራዊ ምክክር ጉባዔ በኢትዮጵያ ታሪክ አዲስ ምዕራፍ የከፈተና ሀገራዊ መግባባትን የሚያጠናክር ትልቅ መድረክ ነው አሉ ተመካካሪዎች። በሀገር ውስጥና በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንን የሚወክሉ 4 ሺህ ተመካካሪዎች በስምንት ዐበይት አጀንዳዎች ላይ ጥልቅና አሳታፊ ምክክር እያካሄዱ ይገኛሉ፡፡ ተስፋዬ ደጀኔ የተባሉ…
በምክክሩ ኢትዮጵያ ትልቅ ተስፋ ያለት ሀገር እንደሆነች አሳይታለች- ተመካካሪዎች↗
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በምክክሩ ኢትዮጵያ ትልቅ ተስፋ ያለት ሀገር መሆኗን አሳይታለች አሉ የአጀንዳ ተመካካሪዎች፡፡ ከተመካካሪዎች መካከል አቶ አሚን ሙሰባ ÷ ከዚህ በፊት በነበሩ መንግስታት የምክክር እድል እንዳልነበር አስታውሰው፣አሁን ላይ ግን ኢትዮጵያውያን ችግሮቻቸውን ለመፍታት ምክክር እያደረጉ መሆኑን አንስተዋል፡፡ በውይይቱ ወቅት አለመግባባቶች…
የባንዳና ባዕዳ ሴራ አስፈጻሚው ሕገ ወጡ ሕወሓት↗
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በዘመናት መካከል እልፍ ችግሮችንና መሰናክሎችን በልጆቿ ቆራጥነት፣ አንድነት እና ጀግንነት ተሻግራ ለትውልድ ቆይታለች፡፡ በእነዚህ የሺህ ዓመታት መልካምና አስቸጋሪ ጉዞዎቿ ውስጣዊ ችግሮችንና ከውጭ የተቃጡ ተግዳሮቶችን በድል ተሻግራ ዛሬ ላይ ደርሳች፡፡ ኢትዮጵያ የምትገኝበት ቀጣና፣ የነጻነት ታሪኳ እና የተፈጥሮ ሀብቷ…
ሀገራዊ ምክክሩ የቆዩ ልዩነቶችን በመፍታት ዘላቂ ሰላምን ለማረጋገጥ ያስችላል – የመዲናዋ ነዋሪዎች↗
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገራዊ ምክክሩ ለዘመናት የቆዩ አለመግባባቶችን በመፍታት ዘላቂ ሰላምን ለማስፈን ጉልህ ሚና አለው አሉ የአዲስ አበባ ነዋሪዎች። ከፋና ዲጂታል ጋር ቆይታ ያደረጉት የመዲናዋ ነዋሪዎች እንዳሉት÷ የሃሳብ ልዩነቶችን በጠረጴዛ ዙሪያ ተመካክሮ መፍታት ዘመኑን የዋጀና ቅቡልነት ያለው አካሄድ ነው። የአዲስ አበባ ነዋሪ የሆኑት አቶ ባህሩ…
የሁለተኛ ትውልድ ዳያስፖራ ልዑክ አዲስ አበባ ገባ↗
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በካናዳ የተወለዱ ሕጻናትና ታዳጊዎች እንዲሁም ቤተሰቦቻቸውን ያካተተ 120 አባላት ያሉት የሁለተኛ ትውልድ ኢትዮጵያውያን ልዑክ አዲስ አበባ ገብቷል። ልዑኩ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የዳያስፖራ አገልግሎት አቀባበል ተደርጎለታል። የልዑካን ቡድኑ አባላት ለአንድ ወር በሚኖራቸው ቆይታ በባሕል…
ፈተናዎችን በመቅረፍ ከችግር አዙሪት ወደ ዘላቂ ብልጽግና የመሸጋገር ጉዞ↗
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ወደላቀ ከፍታና ብልጽግና ለመሸጋገር በምታደርገው ጉዞ የሚገጥሟትን ማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ጋሬጣዎች በቆራጥነት በማሸነፍ ትገኛለች፡፡ በአሁኑ ወቅት ሀገራችንን እየፈተኑ ያሉትን ዋና ዋና ሰው ሠራሽና መዋቅራዊ ችግሮች ለመቅረፍ የመደመር መንግሥት ሁለንተናዊ ሪፎርም በማካሄድ ላይ ነው። በተለይም የኑሮ ውድነትን፣…
የአረንጓዴ ዐሻራ ለማንጎ ምርታማነት↗
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሀሳብ አፍላቂነት የተጀመረው የኢትዮጵያ አረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር የአካባቢ ጥበቃን ከምግብ ዋስትና እና ከኢኮኖሚ እድገት ጋር አስተሳስሮ በመምራት ረገድ ታሪካዊ ስኬት እያስመዘገበ ይገኛል። ይህ መርሐ ግብር የደን ሽፋንን ከማሳደግ ባሻገር፣ ለምግብነትና ለኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ የሚውሉ…
ኢትዮጵያና አሜሪካ ኢኮኖሚያዊ ትብብራቸውን ይበልጥ ለማጠናከር መከሩ↗
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሜሪካ የኢትዮጵያ አምባሳደር ብናልፍ አንዱአለም ከአሜሪካ የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ፍራንክ ጋርሽያ ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸውም በተለያዩ ወቅታዊ ሀገራዊ እና ቀጣናዊ ጉዳዮች ዙሪያ በትኩረት መክረዋል። በቀጣናው አካባቢ እየተስተዋሉ ያሉ ተግዳሮቶችን ለመፍታት በሚከናወኑ የትብብር መስኮች በጋራ መስራት…
ከኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ለመላ ኢትዮጵያውያን የተላለፈ ወቅታዊ መልዕክት↗
በሀገራችን ኢትዮጵያ አዲስ ታሪክና ባህል ሆኖ እየተከናወነ ያለው የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ጉባኤ መካሄድ ከጀመረ እነሆ ዛሬ ነሐሴ 8/2018 ዓ.ም አንድ ወር አስቆጠረ፡፡ ሂደቱ በሀገራችን ሲከናወን ለመጀመሪያ ጊዜ እንደመሆኑ፣ ለምክክር የቀረቡ አጀንዳዎች እጅግ መሰረታዊና ሀገራዊ ፋይዳቸው የጎላ እንደመሆናቸው እንዲሁም የሀገራችንን ብዙኃነት መሰረት ያደረጉ ፍላጎቶች በርካታ…
ባንዳ የሚሞተው ለሆዱ ነው – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ↗
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የልዩ ዘመቻዎች ዕዝ በተለየ ወታደራዊ ጥበብ በፍጥነት ፈጣን ምላሽ ሰጪና አስቀድሞ ስጋቶችን መከላከል የሚችል የመከላከያ ዋነኛ መቺ ሀይል ነው አሉ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ፡፡ ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ በልዩ ዘመቻዎች ዕዝ የ2018 በጀት ዓመት የስራ አፈፃፀም ውይይት ማጠቃለያ ላይ ተገኝተው…
በምስራቅ አፍሪካ ቀጣና የሰላምና ደህንነት ችግሮችን ለመፍታት ያለመው ጉባዔ↗
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 36ኛው የምስራቅ አፍሪካ ተጠንቀቅ ኃይል የፖሊሲ አካላት ጉባዔ በኡጋንዳ መዲና ካምፓላ እየተካሄደ ይገኛል፡፡ በጉባዔው የሁሉም አባል ሀገራት ከፍተኛ ኤክስፐርቶች፣ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹሞች፣ የመከላከያ ሚኒስትሮችና ተወካዮች እየተሳተፉ ይገኛሉ፡፡ በመድረኩ በምስራቅ አፍሪካ ቀጣና የሚስተዋሉ የሰላምና የደኅንነት…
“ሀሮሜ”፣ በኦሮሚያ ክልል ለአርሶ አደሮች ምቹና ዘመናዊ መኖሪያን የመፍጠር ሒደት↗
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመደመር መንግሥት ብዙ የመልማት አቅም እያላቸውና ተረስተው የቆዩ የገጠር አካባቢዎችን በማልማት ተጨባጭ ውጤት እያስመዘገበ ነው፡፡ ለዚህም በከተማ የተጀመረውን የኮሪደር ልማት በገጠር አካባቢዎች በመተግበር የአርሶ አደሮች የኑሮ ዘይቤ እንዲሻሻል እያደረገ ነው፡፡ የኦሮሚያ ክልል በዚሁ እሳቤ መሠረት “ሀሮሜ” በሚል ስያሜ በተሰየመ…
የወላይታ ሕዝብ ታሪክ ተመራማሪ አቶ አብራሃም ባቾሬ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ↗
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የወላይታ ሕዝብ ታሪክ ተመራማሪና የሶዶ ከተማ የቀድሞ ከንቲባ የነበሩት አቶ አብራሃም ባቾሬ ባደረባቸው ሕመም በሕክምና ሲረዱ ቆይተው ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል። አቶ አብራሃም ባቾሬ በሕይወት ዘመናቸው በልማት፣ በአስተዳደር፣ በኮሙኒኬሽን፣ በባህል ጥናትና በማኅበረሰብ ዕርቅ ዘርፍ ለሀገርና ለሕዝብ ጉልህ ዐሻራቸውን አሳርፈዋል።…
የሁለተኛ ትውልድ ዳያስፖራ ልዑክ የኢትዮጵያ ጉዞውን ጀምረ↗
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሁለተኛ ትውልድ ኢትዮጵያውያንንና ቤተሰቦቻቸውን ያካተተ ልዑክ ዛሬ ከካናዳ ወደ ኢትዮጵያ ጉዞውን ጀምሯል። በካናዳ የኢትዮጵያ አምባሳደር ቴዎድሮስ ግርማ ልዑኩ ከቶሮንቶ ፒርሰን ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ሲነሳም አሸኛኘት አድርገዋል። በዚሁ ወቅት አምባሳደሩ ይህ ዓይነቱ ጅማሮ የዳያስፖራውን ትውልድ ከኢትዮጵያ ታሪክ፣ ባህልና…
የሕገ ወጡ ህወሓት የወጣቶችን ተስፋ የማምከን ጉዞ↗
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአንድ ማሕበረሰብ ህልውና፣ ተስፋ እና የወደፊት እጣ ፈንታ የሚለካው በወጣቶቹ የሥራ ተነሳሽነት፣ በፈጠራ ክህሎታቸው እንዲሁም ሀገርን ወደተሻለ ምዕራፍ ለማሻገር በሚያሳዩት ጉልበት ነው። በትግራይ ምድር ግን ይህ ተፈጥሯዊ እውነት ተገልብጦ ወጣቱ የጦርነት ማገዶ አረጋውያኑ ደግሞ የልጆቻቸውን አስከሬን ተቀባይና የቀብር አስፈፃሚ…
በኦሮሚያ ክልል የሴቶችና ሕፃናትን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እየተሰራ ነው↗
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል የሴቶችና ሕፃናትን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በተከናኑ ሥራዎች አበረታች ውጤት ተገኝቷል አለ የክልሉ ሴቶችና ሕፃናት ጉዳይ ቢሮ። የቢሮው ሃላፊ ወ/ሮ መብራት ባጫ እንዳሉት ÷ መንግሥት የሴቶችና ሕፃናትን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ባከናወናቸው ተግባራት ተጨባጭ ውጤቶች ተመዝግበዋል፡፡ በክልሉ የሴቶችን ኢኮኖሚያዊና ሌሎች…
የፋና ላምሮት ምዕራፍ 23 ውድድር ነገ ቀጥሎ ይካሄዳል↗
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፋና ላምሮት የባለተሰጥኦ ድምጻውያን ውድድር ምዕራፍ 23 በነገው ዕለት ነሐሴ 9 ቀን 2018 ዓ.ም ቀጥሎ ይካሄዳል። የሙዚቃ ባለሙያዎችን ፣የሙዚቃ ወዳጆችንና መድረክ ያጡ ባለተሰጥኦ ድምጻውያንን በአንድ ያገናኘው ፋና ላምሮት የባለተሰጥኦ ድምጻውያን ውድድር ያለማቋረጥ ለ7 ዓመታት ተጉዟል። የፋና ላምሮት ምዕራፍ 23 ውድድር…
በጂንካ ዲስትሪክት የዲመካ መለስተኛ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ ተጀመረ↗
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጂንካ ዲስትሪክት የዲመካ መለስተኛ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ ተጀምሯል፡፡ በም/ርዕሰ መስተዳደር ማዕረግ የዲላ ክላስተር አስተባባሪና የክልሉ ግብርና ቢሮ ኃላፊ መሪሁን ፍቅሩ (ዶ/ር) ግንባታውን አስጀምረዋል፡፡ ግንባታውን የክልሉ መንገዶች ባለስልጣን ከኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን ጋር በመተባበር…
የኢትዮጵያ በጋራ የመልማት ስንቅ ፤ የባሕር በር↗
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ተፈጥሯዊ እና ጂኦ ፖለቲካዊ እውነታዎች የሀገራትን የወደፊት እጣ ፈንታ በመወሰን ረገድ ከፍተኛ ሚና ይጫወታሉ። ከ130 ሚሊየን በላይ ሕዝብ ያላት ኢትዮጵያ ቀጥተኛ የባሕር በር ማጣቷ ለኢኮኖሚያዊ ዕድገቷና ለቀጣናዊ ደህንነቷ ትልቅ ፈተና ነው። የኢኮኖሚ ዕድገት መሻት እና የጂኦ ፖለቲካዊ ህልውና በአሁኑ ወቅት የኢትዮጵያ መንግሥት…
የምክክር ጉባዔው ኢትዮጵያውያን በሀገራዊ አጀንዳዎቻቸው ላይ በጋራ የሚመክሩበትን ዕድል ፈጥሯል↗
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀገራዊ ምክክር ጉባኤው ኢትዮጵያውያን በሀገራዊ አጀንዳዎቻቸው ላይ በጋራ የሚመክሩበትን ዕድል ፈጥሯል አሉ ተመካካሪዎች፡፡ በኢትዮጵያን ለዘመናት ሲፈትኗት የቆዩ ታሪካዊ፣ ፖለቲካዊ፣ ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ልዩነቶችና አለመግባባቶችን በጠረጴዛ ዙሪያ በንግግር ለመፍታት የሚያስችል እድል ተፈጥሯል፡፡ የሀገራዊ ምክክር ጉባዔው ተመካካሪ…
በክልሉ የሚከበሩ ክብረ በዓላት የሕዝቦችን አብሮነት በማጠናከር የቱሪስት መዳረሻ እንዲሆኑ እየተሰራ ነው↗
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሚከበሩ የብሔረሰቦች ዘመን መለወጫ እና ሌሎች ክብረ በዓላት የሕዝቦችን አብሮነትና አንድነት በማጠናከር የገቢ ምንጭ እንዲሆኑ በትኩረት እየተሰራ ነው አለ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ባሕልና ቱሪዝም ቢሮ፡፡ የቢሮው ሃላፊ አቶ ሳሙኤል መንገሻ እንዳሉት÷ በክልሉ ቀጣይ መስከረም ወር ጀምሮ የባሕል ፌስቲቫሎች፣ የተለያዩ የክልሉ…
አረንጓዴ ዐሻራ ዘላቂ ልማትን የሚያጠናክር ሀገራዊ ርምጃ መሆኑን በተግባር እያሳየ ነው -ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን↗
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአረንጓዴ ዐሻራ ችግኝ ከመትከል ባለፈ የተፈጥሮ ሀብታችንን የመጠበቅ፣ የማልማትና የዘላቂ ልማታችንን መሠረት የማጠናከር ስትራቴጂያዊ ሀገራዊ ርምጃ መሆኑን በተግባር እያሳየ ይገኛል አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ ይህ ታላቅ ሀገራዊ ንቅናቄ…
በመደመር መንግሥት የጋምቤላ ክልልን የቱሪዝም ሃብት የማጠናከር ሥራ↗
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጋምቤላ ክልልን ሰፊ የቱሪዝም ሀብት በማልማት የብዝሃ ዘርፍ ኢኮኖሚን ስኬታማ ለማድረግ እየተከናወኑ ያሉ ተግባራት ተጠናክረው ይቀጥላሉ አለ የክልሉ ቱሪዝም ቢሮ። የመደመር መንግሥት በቱሪዝም ዘርፍ የትናንት የታሪክ ሀብታችንን፣ የዛሬውን ልማታችንን እና የነገውን ብልጽግናችንን በማቀናጀት ኢትዮጵያን ተወዳዳሪ የቱሪዝም መዳረሻ…
ክንደ ነበልባሉ የምስራቅ አፍሪካ ቀጣና የደህንነት ደጀን↗
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀገር መከላከያ ሰራዊት የኢትዮጵያን ግዛታዊ አንድነት፣ ሉዓላዊነት፣ የሕዝቧን ደህንነትና ሰላም በአስተማማኝ ሁኔታ በመጠበቅ አለኝታ የሆነ ተቋም ነው። በመደመር መንግሥት ሰራዊቱን ዘመኑን የዋጀ ለማድረግ የተካሄደው አጠቃላይ የመዋቅር፣ የሰው ኃይልና የትጥቅ ሪፎርም ተቋሙን ወደ አዲስ የስኬትና የጥንካሬ ማማ ላይ አድርሶታል::…
በኢትዮጵያ የሕፃናት ትምህርት፣ ብቁ፣ ንቁና ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪ ትውልድ ለመፍጠር እየተሠራ ነው↗
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአንድ ሀገር ዘላቂ ልማት፣ ሰላምና ዓለም አቀፋዊ ተወዳዳሪነት የሚወሰነው ዛሬ ላይ ለሚገነባው ትውልድ በሚጣለው መሠረት ላይ ነው። ሕፃናት የአዕምሯቸው ዕድገት ፈጣንና የሚሰጣቸውን ዕውቀት በቀላሉ የሚቀስሙበት የዕድሜ ክልል ላይ ያሉ በመሆኑ፣ በዚህ ወቅት የሚደረግ እቅድና ኢንቨስትመንት ብቁ ዜጋን ለመፍጠር ወሳኝ ሚና አለው።…