Skip to content
Breaking News

Aggregated

The Wire

355 headlines · 42 sources · updated 51 minutes ago

What the rest of the world is publishing about the Horn of Africa — and what the Horn's own newsrooms are publishing about everywhere else.

These are headlines published by other newsrooms, not Hornafrika reporting. We show the headline, a short extract and a link; the full article stays with the publisher who wrote it, and copyright in each headline and extract remains with that publisher. How the wire works

ScopeHorn of AfricaWorldHeadlines naming Somalia, Ethiopia, Djibouti or Eritrea.

Filtered to Fana Broadcasting (Amharic) · clear

Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedMelkam Fekadu5 days ago

የሀገርን ህልውና በጋራ መጠበቅ የሁላችንም ኃላፊነት ነው – አቶ መሐመድ እድሪስ

አዲስ አበባ፣ጳጉሜን 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀገርን ህልውና በጋራ መጠበቅ የሁላችንም ኃላፊነት ነው አሉ የሰላም ሚኒስትር መሐመድ እድሪስ የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ጳጉሜን 4 “የኅብር ቀን”ን በማስመልከት የኪነ ጥበብ ምሽት አካሂዷል፡፡ በመርሐ ግብሩ ላይ የተገኙት የሰላም ሚኒስትር መሐመድ እድሪስ እንዳሉት፤ የኢትዮጵያ ህልውናና ጥንካሬ በብዝሃነት፣ በኅብረ ብሔራዊ…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedMelkam Fekadu5 days ago

ኅብር፡ በልዩነት ውስጥ ያለ የጋራ አቅም

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ባለፉት ረጅም ዓመታት ያስተናገደቻቸውን ፖለቲካዊና ማህበራዊ ውጥረት የሞሉባቸውን ምዕራፎች በዘላቂነት ለመሻገር የታሪክ፣ የሀሳብ እና የፍላጎት ልዩነቶችን ወደ አንድ ጠረጴዛ ማምጣት ግድ ይል ነበር። በዚህ ታሪካዊ ፍላጎትና እውነታ ውስጥ የተወለደው የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ሀገሪቱ ወደ አዲስ ብሔራዊ መግባባት…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedMelkam Fekadu5 days ago

የኦሮሚያ ክልል መንግሥት ከ2ሺህ በላይ ለሚሆኑ የህግ ታራሚዎች ይቅርታ አደረገ

አዲስ አበባ፣ጳጉሜን 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦሮሚያ ክልል መንግሥት ለ 2ሺህ 735 የህግ ታራሚዎች ይቅርታ አድርጓል፡፡ የኦሮሚያ ጠቅላይ አቃቤ ሕግ ቢሮ ኃላፊ ጉዮ ዋርዮ በሰጡት መግለጫ ይቅርታ የተደረገላቸው ታራሚዎች በማረሚያ ቤት ቆይታቸው መልካም ስነምግባር ያላቸውና ጸባያቸው የታነጸ መሆኑን ገልጸዋል፡፡ በይቅርታ የተፈቱ ታራሚዎቹ 2ሺህ 518 ወንዶች እና 217 ሴቶች…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedMelkam Fekadu5 days ago

የትውልድ ብርሃን

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከዓድዋ የነጻነት አደባባይ እስከ ህዳሴው ግድብ ሜጋ ፕሮጀክት ድረስ ያለው ብሔራዊ ጉዞ በተለያዩ ዘመናትና የታሪክ አውዶች የተከናወነ ነው፡፡ የዛሬው የልማት ስኬታችን ከቀደሙት ትውልዶች ዘመናትን ከተሻገረ ትግል፣ ከተማሩት መራር ትምህርት እና ካካበቱት ታሪካዊ ልምድ ጋር ጥብቅ ቁርኝት አለው። ከ1818 እስከ 2017 ዓ.ም…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedMelkam Fekadu5 days ago

በኅብረ ቀለማት የተዋበው ኢትዮጵያዊነት

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያውያን ብዝሃ ማንነት ባላቸው ብሔሮች ብሔረሰቦች የተገነባች ሀገር ናት፤ ይህም የውበትና ጥንካሬ ምንጭ ሆኗል፡፡ ኅብር ልዩነትን ባለመካድ የተለያዩ የሃይማኖት፣ የባሕል፣ የቋንቋ እንዲሁም የአስተሳሰብ ቀለሞች በአንድ ሲቀመጡ እንደሚኖራቸው የተዋበ ውህደት ነው፡፡ ብዝሃ ማንነት በርካታ ባሕሎችን፣ ችግር መፍቻ ጥበቦችን…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedMelkam Fekadu5 days ago

ፋና ላምሮት በአዲስ ዓመት

አዲስ አበባ፣ጳጉሜን 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ተወዳጁ ፋና ላምሮት ምዕራፍ 23 ውድድር የፊታችን ቅዳሜ ቀጥሎ ይካሄዳል። በዚህ ሳምንት ዮናስ ንብረቱ፣ ሃና ተስፋዬ፣ አማኑኤል ሙሉሀብት፣ ሀይለማርያም ተገኑ እና ዳዊት አታላይ በዛየን ባንድ ታጅበው ስምንቱን ለመቀላቀል ይፎካከራሉ። በምዕራፉ ፍጽሜ የሚቀሩ አራት ተወዳዳሪዎች የ1 ሚሊየን ብር ሽልማት ተዘጋጅቶላቸዋል። መስከረም 2…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedMelkam Fekadu6 days ago

የሕዳሴ ግድብ መጠናቀቅ የኤሌክትሪክ ኃይል ተጠቃሚ እንድንሆን አስችሎናል – የቆርኬ ዲቢሳ ነዋሪዎች

ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ከተጠናቀቀ በኋላ ለዘመናት ስንናፍቀው የነበረውን የኤሌክትሪክ ኃይል ማግኘት ችለናል አሉ በሸገር ከተማ ፉሪ ክፍለ ከተማ የቆርኬ ዲቢሳ አካባቢ ነዋሪዎች፡፡ ነዋሪዎች ላለፉት 19 ዓመታት የኤሌክትሪክ ሃይል መሠረተ ልማት ለማግኘት ሲጠይቁ መቆየታቸውን ለፋና ዲጂታል ተናግረዋል፡፡ ይህ ለዘመናት የቆየ የኤሌክትሪክ ኃይል የማግኘት ፍላጎትም ኢትዮጵያውያን…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedMelkam Fekadu6 days ago

የ2019 ዓ.ም የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድር በ7 ከተሞች ይደረጋል

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የ2019 ዓ.ም የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድር በ7 ከተሞች ይደረጋል አለ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አክሲዮን ማህበር፡፡ ሊግ ካምፓኒው ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንደገለጸው፤ የ2019 ዓ.ም የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድር በ7 ከተሞች በሚገኙ ሰባት ስታዲየሞች ይካሄዳል፡፡ አዲስ አበባ ስታዲየም፣ አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedMelkam Fekadu8 Sept 2026

በዓልን ተከትሎ የፍጆታ አቅርቦት እጥረትና የዋጋ ጭማሪ እንዳይኖር ቅድመ ዝግጅት ተደርጓል – የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል

አዲስ አበባ፣ጳጉሜን 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዓልን ተከትሎ የፍጆታ አቅርቦት እጥረትና የዋጋ ጭማሪ እንዳይኖር ቅድመ ዝግጅት ተደርጓል አለ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ንግድና ኢንቨስትመንት ቢሮ፡፡ የቢሮው ኃላፊ ታሪኩ አካሉ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት፤ የ2019 አዲስ ዓመት በዓልን የዋጋ ጭማሪ እና የአቅርቦት እጥረት እንዳይከሰት ሰፊ የገበያ ማረጋጋት እና…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedsosina alemayehu8 Sept 2026

ፕሬዚዳንት ታዬ የኳታር ባለሀብቶች በኢትዮጵያ ኢንቨስት እንዲያደርጉ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ጳጉሜን 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ የኳታር ባለሀብቶች በኢትዮጵያ በተለያዩ የኢንቨስትመንት መስኮች እንዲሳተፉ ጥሪ አቀረቡ። ፕሬዚዳንቱ በተባበሩት ዐረብ ኤምሬቶች ዱባይ እየተካሄደ ካለው ዓመታዊው ዓለም አቀፍ የኢንቨስትመንት ጉባኤ ጎን ለጎን የኳታር ቻምበር የቦርድ አባል አሊ ቢን አብዱላቲፍ አል ሚስናድ ጋር ተወያይተዋል። ውይይቱ የኳታር…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedtigist gizachew8 Sept 2026

ኦሮሚያ ባንክ አባ ፈርዳ ረሚት የተባለ ዲጂታል የሐዋላ መላኪያ መተግበሪያ ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ጳጉሜን 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኦሮሚያ ባንክ ከ ካቻ ዲጂታል ፋይናንሻል አግልግሎት ጋር በመተባበር ለኢትዮጵያውያን ዳያስፖራዎች አባ ፈርዳ ረሚት የተባለ ዲጂታል የሐዋላ መላኪያ መተግበሪያ ይፋ አድርጓል፡፡ አባ ፈርዳ ረሚት የተሰኘው የዲጂታል ሐዋላ መላኪያ መተግበሪያ የበለጸገው ከካቻ ዲጂታል ፋይናንሻል አግልግሎት ጋር በመተባበር መሆኑ ነው የተገለጸው፡፡ በውጭ…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedMelkam Fekadu8 Sept 2026

ለአዲስ ዓመት በዓል የኃይል መቆራረጥን ለመቀነስ የቅድመ ዝግጅት ሥራ ተሰርቷል – የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለ2019 ዓ.ም አዲስ ዓመት በዓል የኃይል መቆራረጥን ለመቀነስ የቅድመ ዝግጅት ሥራ ተሰርቷል አለ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት፡፡ የተቋሙ የኮሙኒኬሽን ስራ አስፈጻሚ አንዋር አብራር ለፋና ዲጂታል እንዳሉት፤ ለ2019 ዓ.ም አዲስ ዓመት በዓል የኃይል መቆራረጥን ለመቀነስና ድንገተኛ ችግሮች ሲያጋጥሙ ፈጣን ምላሽ ለመስጠት ሰፊ…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedabel neway8 Sept 2026

የአንጋፋዋ አርቲስት እልፍነሽ ቀኖ ሥርዓተ ቀብር ተፈጸመ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአንጋፋዋ አርቲስት እልፍነሽ ቀኖ ሥርዓተ ቀብር በአምቦ ከተማ ተፈጽሟል፡፡ የአርቲስት እና የሰብዓዊ መብት ተሟጋች እልፍነሽ ቀኖ ሥርዓተ ቀብር ወዳጅ ዘመድ፣ አድናቂዎቿ እና የአምቦ ከተማና አከባቢው ነዋሪዎች በተገኙበት ነው የተፈጸመው፡፡ ተወዳጇ አርቲስት እልፍነሽ ቀኖ ለበርካታ ዓመታት በተለይም በትግል ዘፈኖቿና በግጥሞቿ…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedtigist gizachew8 Sept 2026

የፌደራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ከ2ሺህ 500 በላይ የሚሆኑ ሱቆችን ግንባታ በይፋ አስጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌደራል ቤቶች ኮርፖሬሽን በዛሬው ዕለት ከ2ሺህ 500 በላይ የሚሆኑ ሱቆችን ግንባታ በይፋ አስጀምሯል። የኮርፖሬሽኑ ዋና ስራ አስፈጻሚ ረሻድ ከማል (ዶ/ር) ፥ ተቋሙ በተለያዩ መልኮች ከነበረበት አስቸጋሪ ሁኔታዎች ውስጥ በሪፎርም ወደ ትርፋማ ምዕራፍ ተሸጋግሯል ብለዋል። በዚህም ትርፉን በ42 እጥፍ ማሳደግ መቻሉንና በዛሬው…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedsosina alemayehu8 Sept 2026

ኢትዮጵያ በጀግኖች ልጆቿ ጽናትና ተጋድሎ በድል የተሻገረች ሀገር ናት – ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በታሪኳ ከውስጥም ሆነ ከውጭ የተሰነዘሩባትን ፈተናዎች በጀግኖች ልጆቿ ጽናትና ተጋድሎ በድል ተሻግራ የኖረች ሀገር ናት አሉ የደቡብ ኢትዮጵያ ምዕራብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) ። በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል “የጽናት ቀን” በቦንጋ ከተማ በድምቀት ተከብሯል። ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በዚሁ…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedsosina alemayehu8 Sept 2026

የኢፌዴሪ አየር ኃይል የጽናት ቀንን አከበረ

አዲስ አበባ፣ጳጉሜን 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጳጉሜን 3 – የጽናት ቀን በኢፌዴሪ አየር ኃይል ጠቅላይ መምሪያ በተለያዩ መርሐ ግብሮች ተከብሯል፡፡ አየር ኃይሉ የጀግኖችን ፅናት ተላብሶ የተሰጠውን ተልዕኮ በብቃት፤ በቁርጠኝነትና በታማኝነት እየተወጣ እንደሚገኝ በመርሐ ግብሩ ላይ ተመላክቷል፡፡ ሠራዊቱ በዲሲፕሊንና በሙያዊ ብቃት እንዲሁም በአንድነት ለተሰጠው አደራና ለዘላቂ…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedsosina alemayehu8 Sept 2026

ኢትዮጵያ ፈተናዎችን ወደ ዕድል በመቀየር ትሻገራለች- አቶ አወል አርባ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ፈተናዎች ያፀኗት ሀገር በመሆኗ ፈተናዎችን ይበልጥ ወደ ዕድል በመቀየር ትሻገራለች አሉ የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ፡፡ ጳጉሜን-3 የጽናት ቀን ”ፅኑ መሠረት ብርቱ ሀገር” በሚል መሪ ቃል በአፋር ክልል ሰመራ ከተማ በተለያዩ ሁነቶች ተከብሯል። አቶ አወል አርባ በዚሁ ወቅት ፥ የጽናት ቀንን ስናከብር…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedtigist gizachew8 Sept 2026

ኢትዮጵያን ታላቅ ያደረጋት ሉዓላዊነት የተገነባው በልጆቿ ጽናት ነው – አቶ አሻድሊ ሀሰን

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያን ታላቅ ያደረጋት ሉዓላዊነት የተገነባው በልጆቿ ጽናት ነው አሉ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን፡፡ ‎ ‎ጳጉሜን-3 የጽናት ቀን በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በተለያዩ ዝግጅቶች ተከብሯል፡፡ ‎ ‎ርዕሰ መስተዳድሩ በዚሁ ወቅት እንዳሉት፤ ኢትዮጵያ በታሪኳ ያጋጠሟትን ፈተናዎች ተሻግራ ለዛሬ የደረሰችው…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedemebet sisay7 Sept 2026

ለኢኮኖሚ እድገት አዲስ ተስፋ የፈነጠቀው የማዕድን ዘርፍ ማንሠራራት

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እጅግ በርካታ የማዕድን ሃብት ካላቸው ሀገራት መካከል አንዷ ብትሆንም ቀደም ባሉት ጊዜያት ይህንን እምቅ ሃብት በአግባቡ አልምቶ ለሀገር ኢኮኖሚ ዕድገት እንዲያበረክት የማድረግ አቅሟ አመርቂ አልነበረም። ባለፉት አምስት ዓመታት ግን የመደመር መንግሥት ለዘርፉ ባከናወናቸው ተግባራት ነገሮች ተቀይረዋል፡፡ የመደመር…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedemebet sisay7 Sept 2026

የጽናት ቀን የጸጥታና ደህንነት ተቋማት ያበረከቱትን አስተዋጽኦ በሚያሳይ መልኩ ይከበራል

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ነገ ጳጉሜን 3 የጽናት ቀን በመላው ሀገሪቱ የሚገኙ የጸጥታና ደህንነት ተቋማት ያበረከቱትን አስተዋጽኦ በሚያሳይ መልኩ ይከበራል። በቀኑ የመከላከያ ሠራዊት፣ የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት፣ የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ፣ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደርና የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ያከናወኗቸው…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedemebet sisay7 Sept 2026

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ለ487 የሕግ ታራሚዎች ይቅርታ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የ2019 ዘመን መለወጫ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለ487 የሕግ ታራሚዎች ይቅርታ አድርጓል፡፡ ታራሚዎቹ በመደበኛ ፍርድ ቤት በወንጀል ጉዳይ እስራት ተፈርዶባቸው በማረሚያ ቤት በመታረም ላይ የነበሩ ናቸው፡፡ ይቅርታ የተደረገላቸው ታራሚዎች በማረሚያ ቆይታቸው መልካም ሥነ ምግባር ያሳዩ፣ ለፈጸሙት…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedYonas Getnet7 Sept 2026

የኢትዮጵያና ቱርክዬን ግንኙነት ወደ ላቀ ደረጃ ለማድረስ በቁርጠኝነት ይሰራል – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ጳጉሜን 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ እና ቱርክዬን ግንኙነት ወደ ላቀ ደረጃ ለማድረስ በቁርጠኝነት ይሰራል አሉ በም/ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ። በደቡብ ኮሪያ እየተካሄደ በሚገኘው የፖለቲካ ፓርቲዎች ምክክር መድረክ ጎን ለጎን አቶ አደም ፋራህ ከቱርክዬ…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedHailemaryam Tegegn7 Sept 2026

ኢትዮጵያ የንጹህ ኃይል ልማቷን አጠናክራ ትቀጥላለች – ፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀሥላሴ

አዲስ አበባ፣ጳጉሜን 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀሥላሴ ኢትዮጵያ የንጹህ ኃይል ልማቷን በማጠናከር ለጎረቤት ሀገራት የምታቀርበውን የኃይል መጠን ለማሳደግ እየሰራች ነው አሉ። ዓመታዊው ዓለም አቀፍ የኢንቨስትመንት ጉባኤ (ኤአይኤም ኮንግረስ) በተባበሩት ዐረብ ኤምሬቶች ዱባይ እየተካሄደ ይገኛል፡፡ ፕሬዚዳንቱ በጉባኤው ላይ ባደረጉት ንግግር፤ ጉባኤው የዓለም…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedYonas Getnet7 Sept 2026

የአንጋፋዋ አርቲስት እልፍነሽ ቀኖ ቀብር ሥነ ሥርዓት ነገ በአምቦ ከተማ ይፈጸማል

አዲስ አበባ፣ጳጉሜን 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአፋን ኦሮሞ የሙዚቃ ሥራዎቿ የምትታወቀው የአንጋፋዋ አርቲስት እልፍነሽ ቀኖ ቀብር ሥነ ሥርዓት በነገው ዕለት በአምቦ ከተማ ይፈጸማል። ለበርካታ ዓመታት በተለይም በትግል ዘፈኖቿና በግጥሞቿ ለኦሮሞ ሕዝብ መብት ትግል በማቀንቀን የምትታወቀው አርቲስት እልፍነሽ ሥርዓተ ቀብር በአምቦ ከተማ እንደሚፈጸም አዘጋጅ ኮሚቴው በሰጠው…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedsosina alemayehu7 Sept 2026

በመዲናዋ ለበዓሉ ከ4 ሺህ በላይ የቁም እንስሳት እርድ አገልግሎት ለመስጠት ዝግጅት ተጠናቅቋል

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ለአዲሱ ዓመት በዓል ከ4 ሺህ 500 በላይ የቁም እንስሳት እርድ አገልግሎት ለመስጠት ዝግጅት ተጠናቅቋል አለ የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት። የድርጅቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ ኮሚሽነር አሕመድ መሃመድ÷ ለመጪው አዲስ ዓመት በዓል ከ4 ሺህ 500 በላይ የቁም እንስሳትን እርድ ማከናወን የሚያስችል አጠቃላይ ዝግጅት…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedYonas Getnet7 Sept 2026

ጳጉሜን 2 ‘የማንሰራራት ቀን’ በተለያዩ ክልሎች እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጳጉሜን 2 ‘የማንሰራራት ቀን’ በአፋር፣ ጋምቤላ እና ሲዳማ ክልሎች እየተከበረ ይገኛል። በአፋር ክልል ዕለቱን አስመልክቶ በሠመራ ከተማ ‘ዘላቂ ልማት ለሀገራዊ ማንሰራራት’ በሚል መሪ ኃሳብ በተለያዩ መርሐ ግብሮች ሲከበር የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች የሠመራ ኢንዱስትሪያል ፓርክና የተለያዩ የልማት እንቅስቃሴዎችን ጎብኝተዋል። በመርሐ…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedYonas Getnet7 Sept 2026

ሚኒስቴሩ በአዲስ አበባ ለሚገኙ ኤምባሲዎች ለአዲሱ ዓመት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት እያስተላለፈ ነው

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከባህልና ስፖርት ሚኒስቴር እና የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች አስተዳደር የራስ ቴአትር ጋር በመተባበር መቀመጫቸውን አዲስ አበባ ላደረጉ የተለያዩ ሀገራት ኤምባሲዎች ለመጪው የኢትዮጵያ አዲስ ዓመት በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት እያስተላለፈ ይገኛል፡፡ በዚህም መሰረት የሚኒስቴሩ ተወካዮች በአካል…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedsosina alemayehu7 Sept 2026

በመዲናዋ የማንሠራራት ቀንን ምክንያት በማድረግ ዐውደ-ርዕይ ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የማንሠራራት ቀንን ምክንያት በማድረግ በተለያዩ ዘርፎች የተከወኑ ተግባራትን የሚያሳይ ዐውደ-ርዕይ ተከፍቷል። የከተማዋ የመብራት አገልግሎት ባለስልጣን ያዘጋጀው ዐውደ-ርዕይ ተቋሙ ባለፉት ሁለት ዓመታት የሰራቸውን በቴክኖሎጂ የተደገፈ ዘመናዊ የመብራት መሰረተ ልማት የሚያሳይ ነው። በዐውደ-ርዕዩ…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedMelkam Fekadu7 Sept 2026

በመዲናዋ ለአዲስ ዓመት በዓል የመሰረታዊ ፍጆታ እቃዎች አቅርቦት

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ለመጪው አዲስ ዓመት በዓል መሰረታዊ የፍጆታ እቃዎች በተመጣጣኝ ዋጋ ለገበያ እየቀረቡ ነው፡፡ ፋና ዲጂታል በላፍቶ ሁለገብ ገበያ ማዕከልና ሌሎች አካባቢዎች ባደረገው ቅኝት ÷ ለዘመን መለወጫ በዓል መሰረታዊ የፍጆታ ዕቃዎች በበቂ ሁኔታ ለሸማቹ ሕብረተሰብ ተደራሽ እየሆኑ ነው፡፡ ነዋሪዎች ለበዓል የሚሆኑ…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedMelkam Fekadu7 Sept 2026

በክልሉ የኢትዮጵያን የማንሰራራት ጉዞ ወደ ላቀ ደረጃ ያሸጋገሩ ስኬቶች ተመዝግበዋል – አቶ ጥላሁን ከበደ

አዲስ አበባ፣ጳጉሜን 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በተገባደደው ዓመት የኢትዮጵያን የማንሰራራት ጉዞ ወደ ላቀ ደረጃ ያሸጋገሩ በርካታ ስኬቶች ተመዝግበዋል አሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ፡፡ የክልሉ መንግሥት በ2018 በጀት ዓመት አፈጻጸም፣ በ2019 መሪ ዕቅድና የቀጣይ አምስት ዓመት ስትራቴጂክ ዕቅድ ላይ የሚመክር መድረክ በወላይታ ሶዶ ከተማ…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.