Skip to content
Breaking News

Aggregated

The Wire

355 headlines · 42 sources · updated 2 minutes ago

What the rest of the world is publishing about the Horn of Africa — and what the Horn's own newsrooms are publishing about everywhere else.

These are headlines published by other newsrooms, not Hornafrika reporting. We show the headline, a short extract and a link; the full article stays with the publisher who wrote it, and copyright in each headline and extract remains with that publisher. How the wire works

ScopeHorn of AfricaWorldHeadlines naming Somalia, Ethiopia, Djibouti or Eritrea.

Filtered to Fana Broadcasting (Amharic) · clear

Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedemebet sisay4 Sept 2026

የኢትዮጵያውያን የተስፋ፣ የፍካትና የአብሮነት አዲስ ምዕራፍ – መስከረም

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያውያን የዘመን አቆጣጠር መስከረም የወራት መጀመሪያ ብቻ አይደለም፤ የተፈጥሮ መታደስ፣ የሕይወት አዲስ ጅማሮና የነፍስ መረጋጋት ምሳሌም ጭምር ነው። የክረምቱ ከባድ ደመና፣ ጭጋግና የዝናብ ወጀብ አልፎ ሰማዩ ጥራት የሚያገኝበት፣ ምድርም በአደይ አበባና በደማቅ ሐመልማል አጊጣ ሰዎችን በደስታ የምትቀበልበት የብርሃን ወር…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedYonas Getnet4 Sept 2026

የባሕር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎትን የሚያሳልጥ ዲጂታል መተግበሪያ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ባሕር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ደንበኞች ባሉበት ሆነው የተቋሙን አገልግሎቶች በማንኛውም ሰዓት ማግኘት የሚያስችል አዲስ ዲጂታል መተግበሪያ ይፋ አድርጓል። የተቋሙ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አብዱልበር ሸምሱ (ኢ/ር) በዚሁ ወቅት እንዳሉት፥ አዲሱ የዲጂታል መተግበሪያ አገልግሎቶችን ቀልጣፋ፣ ተደራሽና ዘመናዊ በማድረግ…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedYonas Getnet4 Sept 2026

በመዲናዋ በመስከረም ወር ለሚከበሩ በዓላት በቂ ምርት በተመጣጣኝ ዋጋ እየቀረበ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለ2019 ዓ.ም አዲስ ዓመት፣ መስቀል እና ኢሬቻ በዓላት በቂ የፍጆታ ምርቶች በተመጣጣኝ ዋጋ ለከተማዋ ነዋሪዎች እየቀረቡ ነው አለ የአዲስ አበባ ኀብረት ሥራ ኮሚሽን፡፡ ዋና ኮሚሽነሯ ሽታዬ መሀመድ በሰጡት መግለጫ፤ የገበያ ጥናትን መሠረት በማድረግ በበዓላት ወቅት በገበያ ላይ የሚፈጠረውን ፍላጎት በመለየት በቂ የፍጆታ ምርቶች…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedMikias Ayele4 Sept 2026

ብሪክስ ለአፍሪካ የኢኮኖሚ ሽግግር አዲስ እድል ይዞ መጥቷል – አምባሳደር ነቢዩ ተድላ

አዲስ አበባ፣ነሐሴ 29፣2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ብሪክስ ለአፍሪካ ፋይናንስ፣ ቴክኖሎጂ እና የኢኮኖሚ ሽግግር አዲስ እድል ይዞ መጥቷል አሉ በሕንድ የኢትዮጵያ አምባሳደር ነቢዩ ተድላ፡፡ አምባሳደሩ ከሕንዱ ዲዲ ኢንዲያ የዜና አውታር ጋር ባደረጉት ቆይታ፥ ብሪክስ የአፍሪካ ሀገራት አዳጊ ኢኮኖሚ ካላቸው የስብስቡ አባል ሀገራት ጋር ያላቸውን የንግድ ግንኙነት የሚያጠናክሩበት አዲስ…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedsosina alemayehu3 Sept 2026

ጋብሬል ማርቲኔሊ አል ሂላልን ተቀላቀለ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሳዑዲ አረቢያው ክለብ አል ሂላል ብራዚላዊውን የፊት መስመር ተጫዋች ጋብሬል ማርቲኔሊን ከአርሰናል ማስፈረሙን ይፋ አድርጓል። አል ሂላል ለጋብሬል ማርቲኔሊ ዝውውር 60 ሚሊየን ፓውንድ ለአርሰናል መክፈሉን ቢቢሲ ዘግቧል። ጋብሬል ማርቲኔሊ በ2025/26 የውድድር ዓመት ከአርሰናል ጋር የሊጉን ዋንጫ ማንሳቱ ይታወሳል። የማርቲኔሊ…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedsosina alemayehu3 Sept 2026

የሲቪል እና ቤተሰብ ምዝገባ የመንግሥትና የሕዝብን አስተዳደራዊ ግንኙነት ያጠናክራል – ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዜጎች የሲቪልና ቤተሰብ ምዝገባ አገልግሎት የመንግሥትና የሕዝብን አስተዳደራዊ ግንኙነት ያጠናክራል አሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ። የክልሉን ሲቪልና ቤተሰብ ምዝገባ አገልግሎት የዘመናዊ ቴክኖሎጂ ምዝገባ ሲስተም የሚያስተዋውቅ መርሃ ግብር በባህር ዳር ከተማ ተካሂዷል። በመርሃ ግብሩ ርዕሰ መስተዳድር አረጋ…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedsosina alemayehu3 Sept 2026

2018 እንዴት አለፈ?

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ለመጠናቀቅ የቀናቶች ዕድሜ ብቻ የቀሩት የ2018 ዓ.ም ጉዞ በተለያዩ ዘርፎች የተለየ ትርጉም የሚሰጠው ነው። ዓመቱ በብዙ ፈታኝ ሁኔታዎች ውስጥ መዋቅራዊ ማሻሻያዎችን በመተግበር፣ ምርትና ምርታማነትን በማሳደግና ተቋማዊ መደላድሎችን በማጠናከር ሁለንተናዊ እመርታ የተመዘገበበት ታሪካዊ ዓመት ሆኖ አልፏል። በዓመቱ…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedsosina alemayehu3 Sept 2026

መንግሥት የዜጎችን ኑሮ ማሻሻልና ዘላቂ ብልጽግናን ማረጋገጥ ቀዳሚ አጀንዳው አድርጓል- የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግሥት የዜጎችን ኑሮ ማሻሻልና ዘላቂ ብልጽግናን ማረጋገጥ ቀዳሚ አጀንዳው አድርጓል አለ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት። አገልግሎቱ መንግሥት ሃገራዊ ሪፎርሞችን በመተግበር የሕዝብን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የገባውን ቃል ወደ ተግባር እየለወጠ ይገኛል ብሏል። ኢትዮጵያ ሁለንተናዊ ብልጽግናን ለማረጋገጥና የዜጎቿን…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedsosina alemayehu3 Sept 2026

በበጀት ዓመቱ ከ60ሺህ በላይ ጎብኝዎችን ያስተናገደው ወላይታ ዞን

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የወላይታ ዘመን መለወጫ ጊፋታ በዓል ዋዜማ በተለያዩ መርሐ ግብሮች እየተከበረ ነው፡፡ የጊፋታ በዓል አከባበር አካል የሆነው የመስህብ ስፍራዎች ጉብኝትም በዞኑ የተለያዩ አካባቢዎች እየተካሄደ ይገኛል:: ጉብኝቱ የጊፋታ መልካም እሴቶችን የማስተዋወቅ ዓላማ ያነገበ ሲሆን፣ የጊቤ 3 ሰው ሠራሽ ሐይቅ፣ ቡሻሻ ጋሯ ፣ የዳሞታ ተራራ…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedsosina alemayehu3 Sept 2026

የኮይሻ የኃይል ማመንጫ ግድብ ለኢትዮጵያ ተደማሪ አቅም የሚሰጥ ነው – የግድቡ ጎብኚዎች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኮይሻ የኃይል ማመንጫ ግድብ ለኢትዮጵያ ተደማሪ አቅም የሚሰጥና ለትውልድ የሚሻገር ቅርስ ነው አሉ ግድቡን የጎበኙ የተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎች። በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ እና በደቡብ ኢትዮጵያ ክልሎች መካከል አቋርጦ በሚሄደው የኦሞ ወንዝ ላይ እየተገነባ ያለው የኮይሻ ኃይል ማመንጫ ግድብ ወደ መጠናቀቁ እየተቃረበ ነው።…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedsosina alemayehu3 Sept 2026

የአፍሪካ ኅብረት እና አሜሪካ ስትራቴጂካዊ ግንኙነታቸውን ለማጠናከር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ኅብረት እና አሜሪካ ያላቸውን ስትራቴጂካዊ ግንኙነት ለማጠናከር ተስማምተዋል። የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሞሐመድ አሊ ዩሱፍ የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ሚኒስትር ፍራንክ ጋርሲያን ተወያይተዋል። ውይይቱ በአፍሪካ እና በአሜሪካ መካከል ያለውን የረጅም ጊዜ አጋርነት ለማደስ እና…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedsosina alemayehu3 Sept 2026

በሲዳማ ክልል ለመጪዎቹ በዓላት የዋጋ ጭማሪና የምርት አቅርቦት እጥረት እንዳይከሰት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሲዳማ ክልል ለአዲስ ዓመት እና ሌሎች በዓላት አላስፈላጊ የዋጋ ጭማሪ እና የምርት አቅርቦት እጥረት እንዳይከሰት በትኩረት እየተሰራ ነው አለ የክልሉ ንግድ እና ገበያ ልማት ቢሮ፡፡ የቢሮው የኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክተር አቶ ዎቴ ተሼ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት ፥ በመጪዎቹ የዘመን መለወጫ፣ የመስቀል እና ሌሎች በዓላት በመሰረታዊ…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedsosina alemayehu3 Sept 2026

በመዲናዋ ከመኪና ሽያጭ ጋር ተያይዞ የሕግ ጥሰት የሚፈጸሙ አካላት ላይ ርምጃ እየተወሰደ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ በመኪና አስመጪዎች እና በኮሚሽን ሠራተኞች በኩል የሚፈጸምን የታክስ ሥወራ እና የግብር ማጭበርበር ድርጊት ለመግታት ጠንካራ የሕግ ማስከበር ሥራ እየተሠራ ነው አለ የከተማዋ ገቢዎች ቢሮ። ቢሮው በሰጠው መግለጫ እንደገለጸው÷ በርካታ የመኪና አስመጪዎች ለከተማ አስተዳደሩ የሚገባውን ወርሃዊ ቫት እና ዓመታዊ ግብር…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedsosina alemayehu3 Sept 2026

በመዲናዋ የዘመን መለወጫ በዓልን ምክንያት በማድረግ የበዓል ባዛር ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ የ2019 ዓ.ም ዘመን መለወጫ በዓልን ምክንያት በማድረግ የበዓል ባዛር በይፋ አሰጀምሯል። በቢሮው የግብይት ዘርፍ ምክትል ቢሮ ኃላፊ ፀጋዬ ደበላ እንዳሉት፤ በአዲስ አበባ የዋጋ ንረትን ከመከላከል እና የንግድ ሥርዓቱን ፍትሃዊነት ከማረጋገጥ አንፃር ተጨባጭ ውጤት ማስመዝገብ የቻሉ ዘርፈ ብዙ ተግባራት…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedMelkam Fekadu2 Sept 2026

ከንቲባ አዳነች አቤቤ “የቅድመ ልጅነት እድገት ሻምፒዮን” በመባል ዓለም አቀፍ እውቅና ተሰጣቸው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ)የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በዓለም አቀፉ ‘Act For Early Years’ ኢኒሼቲቭ “የቅድመ ልጅነት እድገት ሻምፒዮን” በመባል እውቅና ተሰጥቷቸዋል። ይህ እውቅና የከንቲባ አዳነች አቤቤ አመራራቸውንና የከተማ አስተዳደሩ ለሕፃናት እድገት እያደረገ ያለውን ኢንቨስትመንት በተለይም በ”የአዲስ አበባ የወደፊት ተስፋ…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedMelkam Fekadu2 Sept 2026

የአረንጓዴ ዐሻራ ልምድን የሚያካፍሉ ወጣቶች ወደተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት ሊያመሩ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያን የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ልምድ ለማካፈል ወጣቶች ወደ ተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት ሊያመሩ ነው፡፡ የብልፅግና ፓርቲ ወጣቶች ክንፍ ምክትል ፕሬዚዳንትና የዋና ጽ/ቤት ኃላፊ አባንግ ኩመዳን እንደገለጹት፤ ከመላው የሀገሪቱ ክፍሎች የተወጣጡ ወጣቶች ወደ ሦስት የአፍሪካ ሀገራት ይጓዛሉ፡፡ ‎24ቱ ወጣቶች ከነገ ጀምሮ…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedHailemaryam Tegegn2 Sept 2026

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ምልከታ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት ዋና መስሪያ ቤት ተገኝተው የተቋሙን የሥራ እንቅስቃሴ ተመልክተዋል፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በጉብኝታቸው በፓስፖርት ህትመት፣ በውጭ ዜጎች አገልግሎትና አጠቃላይ የተቋሙን የአገልግሎት አሰጣጥ ተዘዋውረው ጎብኝተዋል። በልዩ የሪፎርም ትግበራ ላይ…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedMelkam Fekadu2 Sept 2026

የብራዚል የንግድና ኢንቨስትመንት ኤጀንሲ ቢሮውን በአዲስ አበባ ከፈተ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የብራዚል የንግድና ኢንቨስትመንት ኤጀንሲ (አፔክስ ብራዚል) ቢሮውን በአዲስ አበባ ከፍቷል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በብራዚል ጉብኝታቸው ወቅት ከሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ሉላ ዳ ሲልቫ ጋር ያደረጉትን ውይይት መነሻ በማድረግ ቢሮው መከፈቱን በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአውሮፓና አሜሪካ ዳይሬክተር ጀነራል አምባሳደር መለስ…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedHailemaryam Tegegn2 Sept 2026

የብርሃንና የናፍቆት ድምጾች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ክረምቱ ቦታውን ለቅቆ ጸደዩ ሲጠባ፤ የኢትዮጵያ ሰማይ በልዩ የናፍቆትና የተስፋ ዜማዎች ይሞላል። «እንቁጣጣሽ እንኳን መጣሽ» የሚለው ድምፅ ሲሰማ የዘመን መለወጫ መድረሱ ይታወቃል። አዲስ ዓመት ከቀን መለወጥ በላይ የሕብረትና የይቅርታ በዓል ነው። በዚህ ልዩ ወቅት ልባችንን የሚነኩት እነዚያ ዘመን አይሽሬ ዜማዎች ጆሮዋችንን…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedHailemaryam Tegegn2 Sept 2026

የዓለም መገናኛ ብዙኀንን ትኩረት የሳበው የኢትዮጵያ ማንሰራራት

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዓለም እይታ የኢትዮጵያ ገጽታ በሁለት ፍጹም ተቃራኒ የታሪክ ትርክቶች መካከል ተጽፏል። በአንድ ገጽ ዘመናትን የተሻገረ የክብር፣ የጥንታዊ ስልጣኔ እና የነጻነት ባለቤትነት አለ፤ በሌላኛው ገጽ ደግሞ ራስን አለመቻል፣ ተመጽዋችነትና ድህነት የሚሉ ተቃርኖዎች ተጽፈዋል፡፡ ይህ በእንዲህ እያለ የዘንድሮው የጳጉሜን ወር አምስቱ ቀናት…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedMikias Ayele2 Sept 2026

ኬንያ ከኢትዮጵያ ጋር በንግድና በደህንነት ዘርፎች ትብብሯን አጠናክራ ትቀጥላለች – ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኬንያ ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ ሀገራቸው ከኢትዮጵያ ጋር በንግድ፣ ኢንቨስትመንት እንዲሁም በጸጥታና ደህንነት ዘርፎች ያላትን ትብብር አጠናክራ ትቀጥላለች አሉ፡፡ ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ በኬንያ የኢትዮጵያ አምባሳደር በመሆን ላለፉት አራት ዓመታት ላገለገሉት አምባሳደር ባጫ ደበሌ ሽኝት አድርገዋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ በዚሁ ወቅት…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedMikias Ayele2 Sept 2026

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በመስከረም ወር ለሚከበሩ በዓላት የምርት አቅርቦት ዝግጀት ተደርጓል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በመስከረም ወር ለሚከበሩ ሀይማኖታዊ እና ባህላዊ በዓላት በቂ የምርት አቅርቦት እንዲኖር ዝግጀት ተደርጓል አለ የክልሉ ንግድና ገበያ ልማት ቢሮ፡፡ የቢሮው ምክትል ሃላፊ እና የገበያ ልማት እና ግብይት ዘርፍ ሃላፊ ደስታ ዶሌቦ ለፋና ዲጂታል እንደገለፁት ፥ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በመስከረም ወር…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedemebet sisay2 Sept 2026

የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት መግለጫ ዋና ዋና ነጥቦች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ከበደ ዴሲሳ የጳጉሜን ወር ቀናትን አከባበር አስመልክተው በዛሬው ዕለት ለመገናኛ ብዙሃን መግለጫ ሰጥተዋል፡፡ ሚኒስትር ዴኤታው በመግለጫቸው ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች፡- ጳጉሜን ከሌሎች ወራት የምትለይ ብቻ ሳትሆን ያለፈውን ዓመት ስራችንን የምንገመግምበት፣ የሚቀጥለውን ዓመት…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedsosina alemayehu2 Sept 2026

በ2018 በጀት ዓመት ከግብርና ምርት ወጪ ንግድ ከ4 ነጥብ 55 ቢሊየን ዶላር በላይ ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በተጠናቀቀው 2018 በጀት ዓመት ከግብርና ምርት ወጪ ንግድ ከ4 ነጥብ 55 ቢሊየን ዶላር በላይ ገቢ ተገኝቷል አለ ግብርና ሚኒስቴር። የግብርና ሚኒስቴር በ2018 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም እና የ2019 ዕቅድ ላይ ግምገማ እያካሄደ ነው። በዚሁ ወቅት የግብርና ሚኒስትር ዴዔታ ሶፊያ ካሳ (ዶ/ር) ÷ በ2018 በጀት ዓመት…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedabel neway1 Sept 2026

እስከ መስከረም፤ በአዲስ ኢትዮጵያዊ ስሜት ወደ አዲሱ ምዕራፍ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26 ፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአስራ ሶስት ወራት ጸጋ የተከበበችው፣ የራሷ የቀን መቁጠሪያና የተለያዩ ባህሎች ያሏት ውብ ምድር ኢትዮጵያ፣ በመስከረም ወር በአደይ አበባ አጊጣ አዲሱን ዓመት ትቀበላለች። የዘንድሮው የዓመቱ መባቻ ግን ከየትኛውም ጊዜ በላይ በታላቅ ድምቀት የሚታወስና አዲሱን 2019 ዓ.ም ፈጽሞ የተለየ የሚያደርገው ነው። ሀገራችን ኢትዮጵያ…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedabel neway1 Sept 2026

የአዲስ ዓመት እቅዶች፤ በስነ-ልቦና ባለሙያ ዐይን

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አዲስ ዓመት ሲመጣ አዲስ ተስፋ ይሰነቃል፤ ሰዎች ለአዳዲስ ፈተናና እድሎች ራሳቸውን ያዘጋጃሉ፤ የአዲሱን ዓመት መምጣት አስታክከው ለቀጣይ የህይወታቸው ጉዞ አዳዲስ ውሳኔዎችን ይወስናሉ፡፡ በአዲሱ ዓመት የተሻለ ሕይወት እንዲኖራቸው በመመኘት፤ የትናንቱን ስኬትና ውድቀት መርምረው፤ መንፈሳቸውን አድሰው ይቀበላሉ፡፡ የስነ ልቦና…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedMelkam Fekadu1 Sept 2026

ባርሴሎና ጋብሬል ጄሱስን ከአርሰናል አስፈረመ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የስፔኑ ክለብ ባርሴሎና ብራዚላዊውን የፊት መስመር ተጫዋች ጋብሬል ጄሱስን ከአርሰናል ማስፈረሙን ይፋ አድርጓል፡፡ ባርሴሎና ለተጨዋቹ ዝውውር 8 ነጥብ 6 ሚሊየን ፓውንድ ወጪ አድርጓል፡፡ ጋብሬል ጄሱስ በስፔኑ ክለብ እስከ ፈረንጆቹ 2029 ድረስ የሚያቆየውን ውል ተፈራርሟል፡፡ የ29 ዓመቱ ተጫዋች ለአርሰናል 123 ጨዋታዎችን…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedamele Demisew1 Sept 2026

የጠቅላይ ሚኒስትሩ ጥሪ

ኢትዮጵያ በረከተ ብዙ ናት። ተፈጥሮ የሰጣት ሀብት ከሰው ሰራሽ ጥሪቷ ጋር ተዳምረው ብልጽግናዋ አይቀሬ ለመሆኑ ምስክር ናቸው። ቱሪዝም ለኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ካሉት ምሰሶዎች አንዱ ሆኖ በሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያው ውስጥ ልዩ ስፍራ ተሰጥቶታል። ይህ የዕይታ አድማስን ማስፋትና ጸጋዎችን የመመልከት መንገድ ደግሞ ሀብታችን በተገቢው ለመጠቀም እንዲያስችል ታምኖበታል። ጠቅላይ…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedtigist gizachew1 Sept 2026

የግብጽ የውሃ አጠቃቀምና አያያዝ ለከፍተኛ ብክነት የተጋለጠ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የግብጽ የውሃ አጠቃቀምና አያያዝ ለከፍተኛ ብክነት የተጋለጠ ነው አሉ የቀድሞ የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የሦስትዮሽ ድርድር ቡድን አባል እና የውሃ ሀብት ተመራማሪው አቶ ፈቅ አህመድ ነጋሽ፡፡ አቶ ፈቅ አህመድ ነጋሽ እንዳሉት፤ የኢትዮጵያ ተራራማና ጥልቅ ሸለቆዎች ውሃን ለማከማቸት እጅግ ምቹ ናቸው፡፡ ውሃን በእነዚህ ቀዝቃዛ…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedMelkam Fekadu1 Sept 2026

በክልሉ የሕዝቡን የልማት ጥያቄዎች ለመመለስ እየተሰራ ነው – አቶ አሻድሊ ሀሰን

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በክልሉ የሕዝቡን የልማት ጥያቄዎች ለመመለስ እየተሰራ ነው አሉ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን፡፡ ‎‎በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል “እውቅና ለተሻለ ገቢ አሰባሰብ” በሚል መሪ ቃል 5ኛው ዙር የታክስ ንቅናቄ እና የግብር ከፋዮች የዕውቅና መርሐ ግብር ተካሂዷል። አቶ አሻድሊ ሀሰን በዚሁ ወቅት እንዳሉት፤…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.