Somaliland President Returns Home After Kenya Visit↗
https://www.horndiplomat.com/feed/ By: Mohamed Duale HARGEISA, Aug 15 (Horndiplomat) — Somaliland President Abdirahman Mohamed Abdullahi (Irro) returned home on Saturday after concluding a working visit to Kenya, where he held talks with…
Read at Horn Diplomat ↗Headline and extract © Horn Diplomat — reproduced for reference, full article at the publisher. የኢትዮጵያን የባህር በር ባለቤትነት ማረጋገጥ ለቀጣናው የጋራ ብልጽግና መሰረት ነው↗
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከ130 ሚሊየን በላይ ሕዝብ ያላትና በፍጥነት በማደግ ላይ የምትገኘው ኢትዮጵያ የባህር በር የማግኘት ጥያቄዋ በምኞት ብቻ የሚቀር አይደለም። ኢኮኖሚና መጻዒ ዕድል ሁልጊዜም የተሳሰሩ በመሆናቸው የባህር በር ወሳኝና አስገዳጅ ጉዳይ ነው። ኢትዮጵያ በጀመረችው አስደናቂ ትጋት የኢንዱስትሪዋ መስፋፋት፣ የግብርና ምርትና ምርታማነቷ…
Ethiopia, U.S. Explore Critical Minerals as New Avenue for Strategic Economic Partnership↗
Addis Ababa, August 15, 2026 (FMC) — Ethiopia and the United States have reaffirmed their commitment to strengthening strategic and economic relations, with the two sides exploring new areas of cooperation and discussing shared priorities.…
Boosaaso: Waddo 20 sano u xirtay PSF oo dib loo furay↗
Puntland ayaa maanta dib u furtay waddo muddo dheer u xirnayd ciidamada PSF, taas oo isku xirta dekedda Boosaaso, madaxtooyada, maxjarka xoolaha iyo jidka soddonka bari. Guddoomiyaha degmada Boosaaso Cabdiraxmaan Cabdullaahi Cali ayaa…
Read at Puntland Post ↗Headline and extract © Puntland Post — reproduced for reference, full article at the publisher. DF oo ku adkeysatay safarka Xasan Sheekh ee Gaalkacyo kadib digniintii Puntland↗
Gaalkacyo (Caasimada Online) – Dowladda Federaalka Soomaaliya ayaa jawaab adag ka bixisay hadalkii Puntland, kadib markii ay ka digtay safar ay sheegtay in Madaxweyne Xasan Sheekh Maxamuud uu qorsheynayo inuu ku tago koonfurta magaalada…
የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሌጅ 864 የፖሊስ መኮንኖችን አስመረቀ↗
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሌጅ በሁለተኛ ዙር የሰለጠኑ 864 የፖሊስ መኮንኖች መርቀናል አሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡ ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፥ ተመራቂ የፖሊስ መኮንኖቹ በቆይታቸው ያገኙት እውቀት ለላቀ ፖሊሳዊ ስብዕና የሚያበቃ ነው፡፡ ተመራቂዎቹ ወደ ስራ ሲሰማሩም ያለ አድልዎና ልዩነት በታማኝነት፣…
Fighting between government forces and Al-Shabab enters second day in Lower Shabelle region↗
Reports from the Lower Shabelle region indicate that the Somali National Army clashed with Al-Shabab militants yesterday and today on the outskirts of Mubaraak area in that region. On Friday, government forces launched a major attack on…
የባሕር ዳር ስታዲየም ዓለም አቀፍ ውድድሮችን ማስተናገድ የሚያስችለውን የካፍ ፍቃድ አገኘ↗
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የባሕር ዳር ስታዲየም የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን (ካፍ) ዝቅተኛ መመዘኛ በማሟላት ዓለም አቀፍ ውድድሮችን ማስተናገድ የሚያስችለውን ፍቃድ አግኝቷል፡፡ የአማራ ክልል ባሕል፣ ቱሪዝምና ስፖርት ቢሮ ምክትል ኃላፊ ጋሻው ተቀባ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት፥ የካፍን መስፈርቶች በመከተል ስታዲየሙ ለዓለም አቀፍ ውድድሮች ብቁ እንዲሆን…
DFS oo shaacisay ardayda kaalmaha hore ka galay imtixaanka shahaadiga↗
Dowladda Federaalka Soomaaliya (DFS) ayaa maanta shaacisay ardayda kaalmaha hore ka galay imtixaanka shahaadiga ah ee dugsiyada sare, kaas oo ay ka qabatay Muqdihso iyo dowlad goboleedyada Jubaland, Galmudug, Hirshabeelle, Koonfur Galbeed…
Read at Puntland Post ↗Headline and extract © Puntland Post — reproduced for reference, full article at the publisher. የካይሮ የጥፋት ተልዕኮ↗
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሌሎች ሀገራት ጥፋት ላይ ጥቅምን ለማስከበር የሚታትረው የካይሮ የጥፋት ተልዕኮ ከአፍሪካ ቀንድ ትርምስ ጀርባ የሴራ መረቡን ዘርግቶ ደም ማቃባት ከጀመረ ዓመታትን ቆጥሯል። የካይሮ የጥፋት ተልዕኮ መነሻው ምክንያታዊ ያልሆነ ግትርነት መዳረሻው ደግሞ ጥፋት እና የሀገራትን የብልፅግና ጉዞ ማጨናገፍ ነው። የዚህ ሴራ ገፈት ቀማሽ…
Jaamac oo guddoomiyay kulankii ugu horreeyay BF – Maxaa kasoo baxay?↗
Muqdisho (Caasimada Online) – Guddoomiyaha Golaha Shacabka Soomaaliya, Mudane Cabdulqaadir Maxamed Nuur (Jaamac) ayaa maanta guddoomiyay kulankiisii ugu horreeyay ee Baarlamaanka tan iyo markii Isniintii lagu doortay xarunta Villa Hargeysa…
ENDF Chief of Staff Sees Special Operations Command as Ethiopia’s Strategic Edge Against Emerging Threats↗
Addis Ababa, August 15, 2026 (FMC) — Chief of Staff of the Ethiopian National Defense Force (ENDF) Field Marshal Berhanu Jula has described the Special Operations Command as a strategic force giving Ethiopia a decisive edge in rapidly…
ኢትዮጵያ የአፍሪካ ድምፅ የሆነችባቸው የብሪክስ መድረኮች↗
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በተለያዩ ጊዜያት በተደረጉ የብሪክስ መድረኮች አፍሪካውያን በዓለም አቀፍ ተቋማት እውነተኛ ውክልና እንዲኖራቸው እየሞገተች ትገኛለች፡፡ ኢትዮጵያ በፈረንጆቹ 2023 በደቡብ አፍሪካ ጆሃንስበርግ በተካሄደው 15ኛው የብሪክስ ጉባኤ አባል ሆና ከተጋበዘች ጀምሮ በ2024 በሩሲያ ካዛን ከተማ በተካሄደው 16ኛው የብሪክስ…
Somali President is currently visiting Galmudug regional state↗
The incumbent President of the Somali Federal Government, Mr. Hassan Sheikh Mohamud is currently visiting Galmudug regional state. The Somali President began his visit yesterday afternoon in the city of Dhuusamareeb, the administrative…
DF oo shaacisay natiijada Imtixaanka shahaadiga ah + Ardayda gashay kaalimaha hore↗
Muqdisho (Caasimada Online) – Wasaaradda Waxbarashada Soomaaliya ayaa maanta oo Sabti ah shaacisay natiijada imtixaanka shahaadiga fasalka 12-aad ee sanad-dugsiyeedka 2025 2026-ka iyo ardeyda ka galay kaalmaha hore. War-saxaafadeed kasoo…
Somali PM Congratulates Top Three National Exam Students, Pledges Full University Scholarships↗
GOOBJOOG NEWS|MOGADISHU: The Prime Minister of the Federal Government of Somalia, Hamza Abdi Barre, has personally congratulated the three students who secured the highest marks in this year’s National Secondary School Examinations. In his…
የሶላር ኤሌክትሪክ ኃይል ተደራሽነትን ለማጠናከር እየተሰራ ነው↗
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሶላር ኤሌክትሪክ ኃይል ተጠቃሚነትን ለማሳደግ የተጀመረው ሥራ ተጠናክሮ ይቀጥላል አለ የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስቴር። በምሥራቅ ሐረርጌ ዞን ቁንቢ ወረዳ በሀሮ ጉራቲ እና በሀሪሮ አካባቢዎች የተገነቡት የፀሐይ ኃይል (ሶላር) ሚኒ ግሪድ ፕሮጀክቶች በዛሬው ዕለት ተመርቀዋል። ፕሮጀክቶቹ ተጠናቅቀው አገልግሎት መስጠት የጀመሩ ሲሆን÷…
የሶላር ኤሌክትሪክ ኃይል ተደራሽነትን ለማጠናከር እየተሰራ ነው↗
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሶላር ኤሌክትሪክ ኃይል ተጠቃሚነትን ለማሳደግ የተጀመረው ሥራ ተጠናክሮ ይቀጥላል አለ የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስቴር። በምሥራቅ ሐረርጌ ዞን ቁንቢ ወረዳ በሀሮ ጉራቲ እና በሀሪሮ አካባቢዎች የተገነቡት የፀሐይ ኃይል (ሶላር) ሚኒ ግሪድ ፕሮጀክቶች በዛሬው ዕለት ተመርቀዋል። ፕሮጀክቶቹ ተጠናቅቀው አገልግሎት መስጠት የጀመሩ ሲሆን÷…
NISA Announces to have Eliminated nine Al-Shabaab members in a planned airstrike in Middle Shabelle region↗
The Somali National Intelligence and Security Agency (NISA) in close collaboration with international partners carried out a planned airstrike that took place in the Warisse area, which lies 25 km from Jawhar city in Middle Shabelle…
በአፋር ክልል ከ450 ሺህ በላይ ዜጎችን ተጠቃሚ የሚያደርገው የጤና በጎ ፈቃድ አገልግሎት↗
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአፋር ክልል ከ450 ሺህ በላይ ዜጎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የጤና በጎ ፈቃድ አገልግሎት በዛሬው ዕለት ተጀምሯል። በተያዘው ክረምት ከፍለው መታከም የማይችሉ ዜጎችን በጤና በጎ ፈቃድ ለማከም የሚያስችል ዝግጅት መደረጉን የክልሉ ጤና ቢሮ ገልጿል። በበጎ ፈቃድ አገልግሎቱ የዓይን እና የጆሮ ሕክምና፣ የደም ግፊት፣ የስኳር በሽታ፣…
ዓለም የንቦችን ቀን በስብሰባ ስታከብር፣ እኛ አሻራችንን በማሳረፍ ተስማሚ ሥነ ምሕዳር በመፍጠር የማር ምርታችንን ከአፍሪካ ቀዳሚ በማድረግ ነው↗
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ንቦች በዓለማችን ላይ ካሉ እጅግ በጣም ጠቃሚ የሆኑ ጥቃቅን ፍጥረታት መካከል ይመደባሉ። የእፅዋትን የአበባ ብናኝ በማዘዋወር ረገድ የሚጫወቱት ሚና ለምግብ ዋስትና እና ለብዝሃ ሕይወት ህልውና ወሳኝ መሰረት ነው። ዛሬ የዓለም ዓቀፍ የማር ንብ ቀን ነው፡፡ ቀኑ እነዚህን ድንቅ ሰራተኞች የምናስብበት ቀን ብቻ ሳይሆን፣ ከሰው ልጅ…
Madaxweyne Xasan Sheekh: Duulaan kuma ihi Maamul-goboleedyada↗
Dhuusamareeb (Caasimada Online) – Madaxweynaha Soomaaliya, Mudane Xasan Sheekh Maxamuud oo xalay Dhuusamareeb uga qayb-galay xuska 14-ka August oo ku beegan maalinta aasaaska ee Galmudug ayaa ka hadlay arrimo ku aadan nidaamka federaalka…
የምክክር ጉባዔው አዲስ ምዕራፍ የከፈተና ሀገራዊ መግባባትን የሚያጠናክር ነው – ተመካካሪዎች↗
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) እየተካሄደ የሚገኘው ሀገራዊ ምክክር ጉባዔ በኢትዮጵያ ታሪክ አዲስ ምዕራፍ የከፈተና ሀገራዊ መግባባትን የሚያጠናክር ትልቅ መድረክ ነው አሉ ተመካካሪዎች። በሀገር ውስጥና በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንን የሚወክሉ 4 ሺህ ተመካካሪዎች በስምንት ዐበይት አጀንዳዎች ላይ ጥልቅና አሳታፊ ምክክር እያካሄዱ ይገኛሉ፡፡ ተስፋዬ ደጀኔ የተባሉ…
በምክክሩ ኢትዮጵያ ትልቅ ተስፋ ያለት ሀገር እንደሆነች አሳይታለች- ተመካካሪዎች↗
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በምክክሩ ኢትዮጵያ ትልቅ ተስፋ ያለት ሀገር መሆኗን አሳይታለች አሉ የአጀንዳ ተመካካሪዎች፡፡ ከተመካካሪዎች መካከል አቶ አሚን ሙሰባ ÷ ከዚህ በፊት በነበሩ መንግስታት የምክክር እድል እንዳልነበር አስታውሰው፣አሁን ላይ ግን ኢትዮጵያውያን ችግሮቻቸውን ለመፍታት ምክክር እያደረጉ መሆኑን አንስተዋል፡፡ በውይይቱ ወቅት አለመግባባቶች…
የባንዳና ባዕዳ ሴራ አስፈጻሚው ሕገ ወጡ ሕወሓት↗
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በዘመናት መካከል እልፍ ችግሮችንና መሰናክሎችን በልጆቿ ቆራጥነት፣ አንድነት እና ጀግንነት ተሻግራ ለትውልድ ቆይታለች፡፡ በእነዚህ የሺህ ዓመታት መልካምና አስቸጋሪ ጉዞዎቿ ውስጣዊ ችግሮችንና ከውጭ የተቃጡ ተግዳሮቶችን በድል ተሻግራ ዛሬ ላይ ደርሳች፡፡ ኢትዮጵያ የምትገኝበት ቀጣና፣ የነጻነት ታሪኳ እና የተፈጥሮ ሀብቷ…
ሀገራዊ ምክክሩ የቆዩ ልዩነቶችን በመፍታት ዘላቂ ሰላምን ለማረጋገጥ ያስችላል – የመዲናዋ ነዋሪዎች↗
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገራዊ ምክክሩ ለዘመናት የቆዩ አለመግባባቶችን በመፍታት ዘላቂ ሰላምን ለማስፈን ጉልህ ሚና አለው አሉ የአዲስ አበባ ነዋሪዎች። ከፋና ዲጂታል ጋር ቆይታ ያደረጉት የመዲናዋ ነዋሪዎች እንዳሉት÷ የሃሳብ ልዩነቶችን በጠረጴዛ ዙሪያ ተመካክሮ መፍታት ዘመኑን የዋጀና ቅቡልነት ያለው አካሄድ ነው። የአዲስ አበባ ነዋሪ የሆኑት አቶ ባህሩ…
Qoor Qoor oo hal arrin ku bogaadiyay PUNTLAND xilli ay taagan tahay…↗
Dhuusamareeb (Caasimada Online) – Madaxweynaha Galmudug, Mudane Axmed Cabdi Kaariye (Qoor Qoor) oo xalay ka qayb-galay xuska 14-ka August oo ku beegan maalinka aasaaska ee maamulkaas, isla markaana uu goobjoog ahaa Madaxweyne Xasan Sheekh…
የሁለተኛ ትውልድ ዳያስፖራ ልዑክ አዲስ አበባ ገባ↗
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በካናዳ የተወለዱ ሕጻናትና ታዳጊዎች እንዲሁም ቤተሰቦቻቸውን ያካተተ 120 አባላት ያሉት የሁለተኛ ትውልድ ኢትዮጵያውያን ልዑክ አዲስ አበባ ገብቷል። ልዑኩ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የዳያስፖራ አገልግሎት አቀባበል ተደርጎለታል። የልዑካን ቡድኑ አባላት ለአንድ ወር በሚኖራቸው ቆይታ በባሕል…
President Mohamud Says Galmudug’s Progress Shows Somalia Is Emerging From Decades of Crisis↗
GOOBJOOG NEWS | DHUSAMAREB: Federal government of Somalia President Hassan Sheikh Mohamud has said the changes seen in Galmudug in recent years reflect a broader recovery in Somalia, pointing to improvements in governance, security and the…
ፈተናዎችን በመቅረፍ ከችግር አዙሪት ወደ ዘላቂ ብልጽግና የመሸጋገር ጉዞ↗
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ወደላቀ ከፍታና ብልጽግና ለመሸጋገር በምታደርገው ጉዞ የሚገጥሟትን ማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ጋሬጣዎች በቆራጥነት በማሸነፍ ትገኛለች፡፡ በአሁኑ ወቅት ሀገራችንን እየፈተኑ ያሉትን ዋና ዋና ሰው ሠራሽና መዋቅራዊ ችግሮች ለመቅረፍ የመደመር መንግሥት ሁለንተናዊ ሪፎርም በማካሄድ ላይ ነው። በተለይም የኑሮ ውድነትን፣…